ስዊፍት ህብረት ስራ ማህበር በኤሌትሪክ ቻርጅ የሚሰሩ 200 ተሸከርካሪዎችን ለሽያጭ አቀረበ
የትራንስፖርት ዘርፍን በማዘመን ከነዳጅ ወጪ በማዳን በከፍተኛ ጥራት የተመረቱ 2025 ሞዴል የሆኑ ተሸከርካሪዎችን ወደ ከተማችን በማስገባት የሚታወቀው ስዊፍት ህብረት ስራ ማህበር በኤሌትሪክ ቻርጅ የሚሰሩ 200 ተሸከርካሪዎችን ለአገልግሎት አቅርቧል፡፡ በቁልፍ ርክክብ ስነስርአቱ ላይ ተገኝተው የተሸከርካሪዎቹን ሰሌዳና ቁልፍ ለአባላቱ ያስረከቡት ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ናቸው፡፡ ኃላፊው በመልዕክታቸው የገቡትን ቃል ወደ ተግባር…


