ህብረተሰቡን ያማከለ መሠረተ ልማት ለመዘርጋት ፍላጐትን አካቶ ማቀድ እንደሚገባ ተገለፀ

      ከ2012 እስከ 2014 ዓ.ም የካፒታል ኢንቨስትመንት እቅድን ለማካሄድ በአስተዳደሩ ባሉ ቀበሌዎች ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ሴቶችና ወንዶች  እንዲሁም ባለድርሻ አካላትን አሳታፊ ያደረገ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተሠጥቷል፡፡ የከተሞችን የመሠረተ ልማት የማስፋፋት አቅም ለማጠናከርና በከተሞች  መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተሞች ተመርጠው የበጀት ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህ ድጋፍ አማካኝነትም ባለፉት ዓመታት በርካታ የመሠረተ…

    Read More

      ድሬደዋ በፊት የነበራትን ስሟን ለመመለስ በአስተዳደሩ ተሾሚዋች የፅዳት ስራ በዘጠኙም ከትማ ቀበሌዋች ተካሄደ።

      ድሬዳዋን ከወንጀል እና ከቆሻሻ እናፅዳት”በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የፅዳት ስራ በየወሩ የሚካሂድ ሲሆን የአስተዳደሩ ተሾሚዋች በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዋች ከጠዋቱ 12ሰዓት ጀምሮ ቅዳሜና እሁድ ጠዋት አፅድተዋል። በ05 ቀበሌ የፅዳት ስራው ላይ ተሳታፊ የነበሩት በአስተዳደሩ በምክትል ከንቲባ መአረግ ከኒትባ መሀዲ ጊሪ የፀዳት ስራውን አስመልክተው እንደተናገሩ ከተማዋን ማፅዳት ብቻ ሳይሆን በውስጣችን ያለውን ቂም በቀል በማፅዳት ከተማዋን ወደ ነበረችበት…

      Read More

        ድሬዳዋ በፊት የነበራትን ስሟን ለመመለስ በነገው እለት የአስተዳደሩ ተሾሚዋች የፅዳት ዘመቻ ሊያካሂዱ ነው።

         “ድሬዳዋን ከወንጀል እና ከቆሻሻ እናፅዳት”በሚል መሪ ቃል ሴኔ15 እና16/2011 በአስተዳደሩ አመራሮችና የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ እንዲሁም የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በጋራ በመሆን በከተማዋ ክምር ቆሻሻ ባለበት አካባቢዋችና በየቤቱ ሳይወገዱ የቀሩ ቆሻሻዋችን የማፅዳት ስራ እንደሚከናወን የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ከድር ጆሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል። ምክትል ከንቲባው ከዚህም ጋር በማያያዝ የከተማዋ ፅዳት በመጠበቅ…

        Read More

          የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እንደ ሀገር የተሻለ የስራ እድል መፍጠሪ መሆናቸው ተገለፀ፡፡

          በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ብቸኛ የሆነውና በቅርቡ አንደሚመረቅ እቅድ ለተያዘለት የኢንዱስትሪ ፓርክ ብቁና ገበያው የሚፈልገውን ሰው ኃይል ለማሰልጠን የሚያስችል ስራ በመስራት ላይ እንዳለ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡   በከተማዋ የሚገኘው የኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴከኒክ ኮሌጅዋ በበኩሉ ያልታየና የጥናት ስራዬን አጠናቅቄ ወደ ትግበራ ገብቻለሁ ብሏል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢኑዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጆሀር በፓናል ውይይቱ…

          Read More

            ህብረተሰቡ አካላዊ እንቅስቃሴን በማዘወተር ተላላፊ ያልሆኑ በሽታ እንዲከላከሉ ጥሪ ቀረበ

            ለ4ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በተካሄደው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማህበረሰቡ አካላዊ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ፡፡   የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል  ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሠኢድ ጨምሮ በርካታ ማህበረሰቦችና ከተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ ነዋሪዎች የተሳተፉበት በዚህ የስፖርታዊ እንቅስቃሴ ላይ አቶ ዩሱፍ እንደተናገሩት ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር ብንችል ስለልማት ስለኢኮኖሚና  ስለፖለቲካ ማውራት እንችላለን ብለዋል ፡፡ የአስተዳደሩ ጤና…

            Read More

              ወጣቱ የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተሰጠውን ሀገራዊ ተልእኮ ለመወጣት የይቻላል መንፈስ እንዲኖረው ጥሪ ቀረበ፡፡

              የድሬዳዋ አስተዳደርና የሀረሪ ክልል ወጣቶችና እስፖርት ኮሙሽን  ከፌደራል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስተር  ጋር በመተባበር ለአስተዳደሩና  ለሀረሪ  ክልል ወጣቶች  የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጠ፡፡        የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሙሽን ኮሙሽነር አና  ዑመር በስልጠናው መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ወጣቶች የሚታየውን አንፃራዊ ሠላምና ለማስቀጠል  በመረጋጋትና ከስሜታዊነት በመፅዳት ምክናታዊ አስተሳሰብን በመያዝ የተሻለ ሀሳብን በመደገፍ የሀሳብ ልህቅናን የበላይነት የምታፀባሩቁበት ሁኔታ…

              Read More

                የበደልነውን እና ያስከፋነውን ህብረተሰብ ለመካስ ቃላችንን አድሰናል ፡፡ የድሬደዋ ፖሊሶች በጅግጅጋ የመጀመሪያው ዙር የተሀድሶ ስልጠና ተመራቂዎች፡፡

                ግንቦት 7/2011 ጀምሮ ለ1 ወር በጅግጅጋ ከተማ የተሀድሶ ስልጠና የወሰዱ 607 የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ተመረቁ ፡፡       በምረቃ ስነ -ስርአት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከኒትባና የንግድ ኢንዱሱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ከድር ጆሀር እንደተናገት የወሰዳችሁትን ስልጠና ወደ ተግባር በመለወጥ ባለፉት ጥቂት ወራት በአስተዳደሩ በተከሰተው ውከት የበደላችሁትንና ያስቀየማችውትን ህዝብ ውጤታማ ፖሊሳዊ አገልግሎት በመካስ…

                Read More

                  ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል ለዳያስፖራ አስፈፃሚ ባለሞያዎች ስልጠና ተሰጠ

                       በውጪ ሀገር ቆይታ ግዜያቸው ሀብትና ንብረት ያፈሩ ዜጎቻችንን ወደ ሀገር ቤት ተመልሰው ኢንቨስት በማድረግ እራሳቸውን፣ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን እንዲጠቅሙ ለማድረግ መንግስት በርካታ ጥረቶችን በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡       እንደ ድሬድዋ የዳያስፖራውን ፍሰት ለመጨመርና ልማታዊ ተሳትፎውን ለማሳደግ በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ቢሆንም ፖሊሲውን በሚገባ ከመተግበርና የላቀ ውጤት ከማስመዝገብ አንጻር ገና ብዙ መሰራት እንዳለበት ይታመናል፡፡ ከዚህ አንጻር በአሁኑ…

                  Read More

                    ለተፈናቃዮች 10.5 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

                    ከሰኔ 7 እስከ 21 ድረስ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ላይ ለተፈናቀሉ ዜጎች ማቋቋሚያ የሚውል 10.5 ሚሊዮን ብር ከነዋሪው ህብረተሰብ ለማሰባሰብ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን ለማዘጋጀት ማቀዱን የድሬዳዋ አስተዳደር ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡        ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአገራችን በተከሰተ ጊዜያዊ ግጭት ሳቢያ ከ3 ሚሊየን በላይ ኢትዮጲያውያን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ቤት ንብረታቸውን…

                    Read More

                      “ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ አይገባም” አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ

                      የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶችና ህጻናት ጉዳዮች ቢሮ “ሰብዓዊነትና የላቀ ትኩረት ለህጻናት ደህንነት” በሚል መሪ ቃል የአፍሪካ ህጻናት ቀንን አክብሯል፡፡      በአፍሪካ ለ29ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ28ኛ ጊዜ በሚከበረው የአፍሪካ ህፃናት ቀን ፕሮግራም ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ለህፃናቱ መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት ህፃናትን ለዕኩይ ተግባር መጠቀሚያ ማድረግ እንደማይገባ…

                      Read More