በድሬዳዋ አስተዳደር የድልጮራ ጄኔራል ሆስፒታል የሚሰጠውን አገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ እንዲቻል ዉይይት ተካሄደ::
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ እና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሱልጣን አሊዪ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ ወ\ሮ ለምለም በዛብህ ፣አስተዳደሩ እና የፌደራል የጤና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት አስተዳደር የድልጮራ ጄኔራል ሆስፒታል የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ እንዲቻል በተዘጋጃ የጥናት ዕቅድ ላይ ምክክር ተካሄደ፡፡…


