የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በተለያዪ የትምህርት መስክ በድህረና በቅድመ ምርቃት 2 ሺህ 93 ተማሪዎችን አስመረቀ።

    የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በ2012 ዓ.ም በድህረና በቅድመ ምርቃት 728 ሴቶችና 1326 ወንድ በአጠቃላይ 2093 ተማሪዎችን በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርአቱ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንደተናገሩት ባለፉት ጥቂት አመታት ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ በዩኒቨርስቲው አሳዛኝ የሆኑ ችግሮች ተፈጥረው የነበሩ ሲሆን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈፀሙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ያቀፈ የማህበረሰብ አቀፍ አማካሪ ምክር ቤት…

    Read More

      የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2013 ዓ/ም በተለያዩ የስልጠና ሙያ ያሰለጠናቸው ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡

      የሀገራችን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ የሚመራበት የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና ስርዓት ከተዘረጋበት ጊዜ አንስቶ ዘርፉ የተጣለበትን ሀላፊነት በስራ ገበያው ፍላጎት ላይ የተሰመረተ በሞያ የበቃና በመልካም ስነ ምግባር የታነፀ መካከለኛና ዝቅተኛ ባለሙያ ለሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንደሚወጣ ተገለጸ፡፡ በዛሬው ዕለት የተመረቁት ተማሪዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 4 በሰባት ዲፓርትመንት እንዲሁም 29 ተማሪዎች የሳተላይት ካምፓስ በ4…

      Read More

        ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም የ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ሊሰጥ ነው፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በአስተዳደሩ ብሎም በሀገር አቀፍ ደረጃ የ2012 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መሰናዶ ፈተና በኮቪድ-19 ምክንያት እንዲሁም በሀገር ደረጃ በኦንላይን(online) ፈተናውን ለመስጠት ታቅዶ የነበረ ቢሆንም ለፈተና ሊውሉ የነበሩት ታብሌቶች ከውጪ አለመግባታቸውን ተከትሎ ነው እስከ አሁን ፈተናውን ለመስጠት ያልተቻለው ብለዋል፡፡ ወ/ሮ ሙሉካ አክለውም በአስተዳደራችን የ2012 ዓ/ም…

        Read More

          Qormaatni Biyyaalessaa bara barnootaa 2012 kan Kutaa 12ffaa Guraandhala 29 irraa jalqabee akka kennamu ibsame.

          Hoogantuun Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Adde Mulukaa Mahamad guyyaa arraa Qormaata Biyyaalessaa kan Kutaa 12ffaa ilaalchisuudhaan ibsa gaazexeesitootaaf laataniin Guraandhala 29 irraa hanga Bitoottessa 2 tti akka kennama ibsan. Qormaata Biyyaalessaa kan Kutaa 12ffaa bara barnootaa 2012 sababa Koranaan mudateen osoo hin laatamin ture kennuuf kurfiin taasifamaa turuu eeran. Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Baratoonni kutaa…

          Read More

            መልዕክተ ድሬ 711

            የጤናመድህን ከጤናበላይምንአለ? ሰው ጤናውን ከሆነ ከራሱ አልፎ ለሌላው የሚተርፍሥራሊሠራይችላል፡፡ ስለሆነም ሁላችንም ለጤና ከሁሉ ነገር በፊት ቅድሚያ በመስጠት በተናጥልም ቢሆን በጋራ ማድረግ የሚገባንን ሁሉ ጥረት ማድረግ አለብን፡፡ ድርቢያ ብር አንበሳያስር ነውና ብሂሉ ያለንን ዕውቀት፣ ጊዜ፣ አቅም እና ገንዘብ በማስተባበር ለጤናችን ዋስትና የሚሆንሥራ ልንሠራ ይገባል፡፡ ሰው ታክሞ ሊድን በሚችለው በሽታ መታከም ባለመቻሉ ሲሞት በለቅሶ ከመቅበር ክንዳችንን በማስተባበር…

            Read More

              የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል የመሪ ቃል በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ 8ተኛው የተፋሰስ ልማት በታቀደው ቅዱ መሰረት በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ እየተከናወነ ይገኛል።

              በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ እየተከናወነ ያለው የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ከተያዘው ጊዜ በፊት ማጠናቀቅ እንደሚችል ተሳታፊዎች ገልፀዋል ። በዚህ መሰረት በቀበሌው ይከናወናሉ ተብሎ የታቀዱ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች እንዲሁም የማሳ ውስጥ የእርሻ ስራዎች በተለመው መንገድ በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች በካተተ መልኩ በስፋት እየተከናወነ ይገኛል።

              Read More

                በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች መሳካት የግብር ከፋዩ ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ ።

                የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በጋራ በመሆን የሀገራችን ኢትዮጲያ ዋና ከተማ በሆነችው አዲስ አበባ ላይ ተገንብተው ለህዝብ ክፍት የሆኑ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተደርጎባቸዋል ። በጉብኝቱ ላይም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ ፣ የግብርና የታክስ አምባሳደሮች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል…

                Read More