የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቧቸውን የካብኔ አባላት ሹመት አፅድቀዋል።

    አዲሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬ እለት ከሰአት ባካሄደው 3ኛ የስራ ዘመን የመጀመሪያ አመት 49ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቦቸውን ሹመቶች አፅድቀዋል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቧቸውን ዕጩ የካብኒ አባላት ምክር ቤቱ ተወያይቶ ሹመቱን አፅድቀዋል 1. ም/ከንቲባና ንግድ ቢሮ= ሀርቢ ቡህ ወርሰሜ 2. የፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ/ የመንግስት ተጠሪ= ኢብራሂም ዩሱፍ 3….

    Read More

      የተመረጡ የፕሬዝዲየም አባላት 1. አብዱሰላም መሀመድ 2. ሰአዳ አዋሌ 3. ሲሳይ ጉግሳ በምክር ቤቱ የተመረጡ አፈ ጉባኤ= ፈትሂያ አደን ኡመር የምክር ቤቱ ፀሀፊ:- የተከበሩ አቶ ስንታየሁ ማሞ የአስተዳደሩ አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ኡመር አማካይነት በአቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የቀረቡት ም/አፈ ጉባኤ= ከሪማ አሊ ሮባ ለአስተዳደሩ የተመረጡ ከንቲባ= ከዲር ጁሀር ኢብራሂም በከንቲባው የቀረቡ 1. ም/ከንቲባና ንግድ…

      Read More