ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ፤ በከሚሴ ግንባርም 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ተደምስሰዋል
ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች ተደመሰሱ፤ በከሚሴ ግንባርም 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ተደምስሰዋል *********************** ባለፉት ሁለት ቀናት በባቲ ግንባር 6 የአሸባሪው ቡድን የአርሚና የኮር ከፍተኛ አመራሮች የተደመሰሱ ሲሆን፣ በዛሬው እለት ደግሞ በከሚሴ ግንባር የጣላትን ጦር ሲመሩ የነበሩ 6 ከፍተኛ የጠላት ጦር አመራሮች ከነጠባቂዎቻቸው ጋር ተደምስሰዋል፡፡ እነዚህ በፌደራል…


