ለኢትዮጵያ የገባነውን ቃል ኪዳን አድሰንና አክብረን፣ የኢትዮጵያን ድል እናበሥራለን-ጠ/ሚ ዐቢይ

    ለኢትዮጵያ የገባነውን ቃል ኪዳን አድሰንና አክብረን፣ የኢትዮጵያን ድል እናበሥራለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸውላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ድል የገቡትን ቃል በማክበር፣ለቃል ታምኖ በመሥራትና ቃልን በተግባር በመግለጥ የሚገኝ ነው ብለዋል፡፡ ቃል ማክበር ካለ የድል ብሥራት አለ፤ ለኢትዮጵያ የገባነውን ቃል ኪዳን አድሰንና አክብረን፣ የኢትዮጵያን ድል እናበሥራለን ብለዋል። መንግሥትና ህዝብ የሚኖሩት በቃል ኪዳን ነው፤ እንደ መንግሥትና…

    Read More

      ኢኒፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ለታክስ አሰባሰብ ስረአቱ ውጤታማነት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ ::

      በአስታዳደራችን የገቢ አሰባሰብ ሂደቱን በዘመናዊ አስራር ለማጎልበት የሚያስችል 2.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዳታ ሴንተር ግንባታ እና የሶፍት ዌር ልማት ፕሮጀክት ተጠናቆ ተመርቋል። አቶ አብዱሰላም መሃመድ የድሬደዋ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ገቢ ለሁሉም ልማት ወሳኝ መሆኑን ገልፀው በተቋሙ የሚከናወኑ ተግባራ መረጃዎችን በአግባቡ በመያዝና አሰራርን የተቀላጠፈ ለማድር እንዲሁም የገንዘብ እና የጊዜ ብክነት ለመከላከል ግንባታው ተጠናቆ…

      Read More

        ዛሬ ጳጉሜ 4 የጀግንነት ቀን “የሀገሬን ጀግኖች አከብራለሁ” በሚል መሪ ቃል ይከበራል በዚህ ቀን በልዩ ሁኔታ ተመን የማይገኝለትን ህይወት መስዋት እየከፈሉ የሀገራችንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ የቆሙ የጀግናው የመከላከያ ሰራዊት፣ የፌደራል ፖሊስ፣ የአስተዳደሩ ፖሊስ እና ሌሎች የፀጥታ አካላት ይወደሳሉ። የህዳሴ ግድቡን ሁለተኛ ዙር ሙሌት ላሳካውና ሰላማዊ ምርጫ ላካሄደው ህዝብም ምስጋና ይቀርባል። ክብር ለጀግኖቻችን!!!

           

        Read More

          In support of this 20 Birr education equipment by donating. Leaders and members of the Office of the Communication Office of Dire Dawa new school year ′′ Part 3 The support of the educational equipment of 20 Birr.

          For the support of this educational equipment of Qaro Dawa, this educational equipment is 10 birr and the organisation of the medical group of the father of Taita Dawa field of education equipment collecting equipment for the 10 birri education equipments in total support of 20 Mr. Isqiyas Tafasa has explained the contribution of Dire…

          Read More

            ጳጉሜ 3 የመልካምነትና የአብሮነት ቀን

            የድሬደዋ አስተዳደር መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ጳጉሜ 3 የመልካምነትና አብሮነት ቀንን በማስመልከት ከቢሮው የማኔጅመንትና ፈጻሚ ባለሞያዎች ጋር የገቢዎች ጤና ቡድን ላሰባሰባቸው ችግርተኛ ተማሪዎችና ለአካል ጉዳተኞች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ በመርሀ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ጳጉሜ 3/2013 ዓ.ም የመልካምነትና የአብሮነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለችግርተኛና ለአካል ጉዳተኞች ተማሪዎች 20 ሺ…

            Read More

              አዲሱን ዓመት (2014) የምንቀበለው በታላቅ ተስፋና ድል መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ::

              አዲሱ ዓመት ( 2014 ) ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለድሬዳዋ ነዋሪ የሰላም ፣ የጤና ፣የድልና የብልጽግና እንዲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ይመኛል ፡፡ በ2013 ዓ.ም የገጠሙንን ውስብስብ ችግሮች ከመንግስታችን እና ከህዝባችን ጋር አልፈን አዲሱን ዓመት ስንቀበል በታላቅ ተስፋና ድል ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንገስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ አስታወቁ፡፡ በ2013 ዓ.ም ጁንታው ሀገር በመካድ የሰሜኑን…

              Read More