የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ የኪነ-ጥበብ እንዲሁም የእውቅና ፕሮግራም ተካሂዷል ።

    ቱሪዝም ለአንድ አገር ኢኮኖሚያዊ እድገት ፣ ለአንድ ሀገር ገፅታ ግንባታ ብሎም ለማህበራዊ መስተጋብሮች ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ይታመናል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በሀገራችን ለ34 ተኛ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደግሞ ለ42 ተኛ ጊዜ በመከበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ይኸውም መርሀ-ግብር በጽዳት ዘመቻ ፣ በችግኝ ተከላ ፣ በብስክሌት ውድድር እንዲሁም በፓናል ውይይት ተከብሯል ። በድሬዳዋ…

    Read More

      የድሬዳዋን ቱሪዝምና ኢኮኖሚ ለማሳደግ አስተዳደሩ ትኩረት በመስጠት በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

      የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት ተካሂዷል ። በድሬዳዋ አስተዳደር በመካሄድ ላይ ያለው የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አዳራሽ የቱሪስት አገልግሎት ሠጪ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ማላቅ ላይ ትኩረት ያደረገ የፓናል ውይይት ተካሂዷል ። በዚሁም የፓናል ውይይት ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የሆኑት ወሮ…

      Read More

        የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ተካሂዷል ።

        በሀገራችን ለ34 ተኛ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደግሞ ለ42 ተኛ ጊዜ በመከበር ላይ የሚገኘው የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በመከበር ላይ ሲሆን ይኸው መርሀ-ግብር ሲጀመርም የድሬዳዋ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የጽዳት ዘመቻና የችግኝ ተከላ እንዲሁም የብስክሌት ውድድር ተካሂዷል ። በዚህም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ…

        Read More

          የድሬዳዋ ሪፈራል ሆስፒታል ለማጠናቅ የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በ350 ሚሊዮን ብር ውል መግባቱን አስታወቀ ::

          ዩኒቨርሲቲው የድሬዳዋ ሪፈራል ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ የሚያደርግ ውል ከኤ.ቢ ኮንስትራክሽን ጋር በዛሬው ዕለት የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም ጀምሮ ለረጅም ጊዜ በግንባታ መጓተት ምክንየት ሳይጠናቀቅ የቀረውን የድሬደዋ ሪፈራል ሆስፒታል ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ የህክምና ተማሪዎችን የተግባር ልምምድ የሚያደርጉበት ማዕከል እንዲሆን ከድሬዳዋ አስተዳዳር ሙሉ ለሙሉ በባለቤትነት መረከቡ ይታወሳል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን…

          Read More

            “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”

            የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን በማስመልከት “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 4/2014ዓ/ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ ይከበራል:: የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙራድ በደዊ በሰጡት ማብራሪያ የአለም የቱሪዝም ጅርጅት አማካይነት በየዓመቱ መስከረም 17 ቀን በተለያዩ መሪ ቃሎች ሲከበር የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለዘርፉ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ ነው ብለዋል: “ዘንድሮም ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት” ወይንም…

            Read More

              መልዕክተ ድሬ 710

              የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍን ውጤታማ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት አፈጉባኤ ክብርት ወሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት የውይይት መድረኩ በድሬዳዋ ከተማ መካሄዱ ከተማእን የቀድሞ የኢንዱስትሪ ማዕከልነቷን ለመመለስ እየሰራን ያለውን ስራ በእጅጉ ያግዛል፣ ለስኬቱ የምስራቅ አጎራባች ክልሎች ጎጎናችን ሎሆኑ ይገባል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ጨጫኑ …..መልዕክተ…

              Read More

                የሀገር መከላከያ ሰራዊታችንን በየትኛውም መልኩ በመደገፍ ለሀገር ሉአላዊነት መከበር የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች እና ሰራተኞች አስታወቁ፡፡

                የተቋሙ ሰራተኞች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የበአል መዋያ ሚውሉ ሁለት ሰንጋዎች እና የገንዘብ ስጦታ አበርክተዋል፡፡ በስነስረአቱ ላይ በመገኘት ስጦታውን ያበረከቱት በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጨፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት እስከህይወት መስዋትነት እየከፈሉ ሀገርን ለማስቀጠል ሚዋደቁ የሀገር ባለውለታዎቻችን በመሆናችሁ በአልን አብረን ነን ለማለት የእለቱን ድጋፍ አድርገናል ብለዋል፡፡ በቀጣይም ሚደረገውን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነው ዋና…

                Read More

                  ‹‹በአዲስ አመት የመረዳዳት በህላችን ዳብሮ የሚታይበት ሊሆን ይገባል››

                  በ02 ቀበሌ በሃገር ውሰጥ እና ከውጭ አገር ያሉ የድሬደዋ ልጆች የሚመራው ቻይኒስቶና ነጻነት የእናቶችና አባቶች ምርኩዝ ማህበር ከሶስት መቶሺ ብር በላይ በሆነ ወጪ የዶሮ እንቁላል እና ሌሎች የአውዳመት ስጦታ ለሁለት መቶ አቅመ ደካማ ወገኖች አበርክቷል፡፡ በድጋፍ ስነስረአቱ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኋላፊ አቶ ከድር ጁሃር ማህበሩ ላበረከተው ድጋፍ አመስግነው…

                  Read More

                    የከንቲባ አህመድ መሐመድ ቡህ የአዲስ አመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት፦

                    በቅድሚያ ለመላው የኢትዮጲያ ሕዝብና ለድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች እንኳን ለ2014 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ አዲሱ አመት የሠላም ፣ የጤና ፣ የፍቅርና የአንድነት እንዲሆንላችሁ በራሴና በድሬዳዋ አስተዳደር ስም መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ። አዲስ ዓመት ባለፈው አመት ወደኋላ የጎተቱንን ያረጁ አስተሳሰቦች ጥለን አዲስ ብርሀን ለማየት አዲስ ተስፋ የምንሰንቅበት፤ በአዲስ መንፈስ ያቀድናቸውን አዳዲስ ሀሳቦችና እቅዶች ለመፈፀም ከራሳችን ጋር ቃልኪዳን…

                    Read More