The Dire Revenues Soccer Health Team provides Educational Materials for Low-income Students.

    Dire RevenuesHealth Team under the theme “One Child for One Pack” has organized a variety of educational materials, uniforms, shoes for low-income students in Dire Dawa. For months, support has been in the pipeline. Following this, a Recognition program was held for the institutions and individuals who supported the educational materials. The Speaker for Dire…

    Read More

      The Dire Dawa Administration Police Commission has promoted 250 members and leaders who have completed their tenure.

      Speaking on the occasion, Dire Dawa Administration Police Commissioner, Alemu Megra, said the Administration’s police force is proving its popularity by taking steps to take the initiative. He said the police will work hard to establish a system that serves the people sincerely and respects their profession and status. Commissioner Alemu added that the Dire…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊሰ ኮሚሽን የቆይታ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ 250 አባለት እና አመራሮች ወደ ቀጣይ የማእረግ እድገት ደረጃ ተሸጋግረዋል።

        በማእረግ ማልበስ ስነ-ስረዓቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊሰ ኮሚሽን ኮምሽነር አቶ አለሙ መግራ የአስተዳደሩ ፖሊስ አሰራሩን አንድ እርምጃ ቀዳሚ ለማድረግ በተሰሩ ስራዎች ህዝባዊነቱን እያረጋገጠ እንደሚገኝ ገልጸዋል ። ፖሊስ ህዝቡን በቅንነት የሚያገለግል ሙያውንና ማእረጉን የሚያከብር በአጠቃላይ ሁለንተናዊ ቁመናው የተሟላ እንዲሆን የሚያስችል አሰራር ለመዘርጋት የበለጠ እንደሚሰራም ተናግረዋል።ተቋሙ ከተጣለበት ሙያዊ ሃላፊነት በተጨማሪ ማህበራዊ ግዴታውን በተለያዩ መንገዶች እየተወጣ ይገኛልም ብለዋል።…

        Read More

          የድሬ ገቢዎች የእግር ኳስ ጤና ቡድን አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የሚውል የትምህርት መርጃ እቃዎችን ድጋፍ አደረገ ።

          የድሬ ገቢዎች ጤና ቡድን ” One Child for One Pack ” በሚል መሪ ሀሳብ በተለይም በከተማችን ድሬዳዋ ላይ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የሚውሉ የተለያዩ ለትምህርት መማሪያ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች ፣ ዩኒፎርሞች ፣ ጫማዎች በጎና ቅን አሳቢ ከሆኑ የከተማው ነዋሪዎች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞችን በማስተባበር ላለፍት አንድ ወራት ድጋፎቹ ሲሰበሰቡ ቆይተዋል…

          Read More

            የናሽናል ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር የማህበረሰብ አቀፍ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።

            የናሽናል ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር በተለያዩ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ስራዎች ላይ በስፋት በመሰማራት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። ፋብሪካው በድሬዳዋ አስተዳደር ለረጅም ጊዜያት በመብራት እጦት ሲቸገሩ ለነበሩ የኢጃነኒ የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ያደረገና በ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የትራንስፎርመር ተከላና የመስመር ዝርጋታ ሙሉ ወጪ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ማብቃት ችሏል። ከዚህ…

            Read More

              በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝውን የኮቪድ 19 ዴልታ ዝርያ ለመግታት የሁሉንም አካላት እርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለፀ።

              በዴልታ ዝርያ ምክንያት የተከሰተውን ሶስተኛው የኮቪድ 19 ማዕበል የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎችን ለማጠናከርና ባለድርሻ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን ገልጸው በየቀኑ በአስተዳደሩ ከሚመረመሩት ውስጥ 20 በመቶ ቫይረሱ እየተገኘባቸው እንደሆነና ባለፉት ሁለት…

              Read More

                ኢትዮ ቴሌኮም በድሬደዋ አስተዳደር ለሚገኙ ችግርተኛ ተማሪዎች 1500 ደርዘን የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ ::

                በአስተዳደሩ በገጠርና በከተማ ለሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤት ችግርተኛ ተማሪዎችድጋፍ ማድረጋቸውን የገለፁት የምስራቅ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ጣሰው ሽመልስ በትምህርት ላይ የሚደረግ ድጋፍ ለነገ በውቀት ሀገሩን ተረካቢ ዜጋ እንዲኖር ትልቅ አስተዋፅኦ አለው ብለዋል፡፡ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮ ቴሌኮም ቀደም ባሉት ጊዜያት ለተቋማችን መምህራኖች እና ለተማሪዎች የተለያዩ…

                Read More

                  ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግስት መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ያሉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ፊርማቸውን አኑረዋል ።

                  አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብአዊና ቁሳዊ ውድመት ብሎም የውሸት ፕሮፖጋንዳ የአሜሪካ መንግስትና መላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ የሽብርተኛውን ቡድን ሴራ ይረዱት ዘንድ መላውን የአስተዳደሩን ነዋሪዎች በማስተባበር ” የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” በሚል መሪ ቃል ስለ አሸባሪው የህወሀት ሴራ ደብዳቤ ላይ በመፈረምና በፖስታ በማድረግ በዛሬው እለት የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች…

                  Read More