ድሬዳዋ ዛሬ አዲስ አስተዳደር ትመሰርታለች፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ በሚያካሂደው የምስረታ ጉባኤው ለቀጣይ 5 ዓመታት ከተማዋን የሚመራ አዲስ አስተዳደር ዛሬ ይመሰርታል፡፡ ጉባኤው የምክር ቤቱን አፈጉባኤዎች የሚመርጥ ሲሆን የከተማዋን ከንቲባም ይሰይማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጉባኤው የካቢኔ አባላት ሹመትንም እንደሚያፀድቅ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አስታውቀዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን ተመራጭ የምክር ቤት አባላት ትላአንት ከሰአት…

    Read More

      የድሬዳዋ መሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ የከተማ መሬት ይዞታና ምዝገባ ኤጀንሲ በ2014 በጀት አመት 9600 ይዞታዎችን ለማረጋገጥ እቅድ ነድፎ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ አስታወቀ።

      ተቋሙ እቅዱን ለማሳካት በከተማ 9ኙ ቀበሌዋች ከሚኖሩ ባለይዞታዋች ጋር ይዞታን ማረጋገጥና መመዝገብ ያለውን ጠቀሚታ የሚያስጨብጥ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሠጠ ነው። ቀደም ባሉት ቀናት ለ4 ቀበሌዋች ግንዛቤ መፈጠሩን የገለፁት የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ቢሮ የከተማ መሬት ይዞታና ምዝገባ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ወ/ሮ ሙና መሀመድ በቀጣይ ቀናት የቀሩ ቀበሌዋችን በማዳረስ በ2014 በጀት አመት ኤጀንሲው በእቅዱ የይዛቸውን 9600 ይዞታ…

      Read More

        ላሳልያን የሽልማት እና የድጋፍ ማህበር ድሬዳዋ ውስጥ ለሚገኙ ተማሪዎች 100 ሺ ብር የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ::

        ላሳልያን የሽልማት እና የድጋፍ ማህበር ለ250 አቅመ ደካማ ተማሪዎች ከ100 ሺ ብር በላይ የሚሆን የትምህርት መረጃ ቁሶችን ዛሬ ደገፈ፡፡ ለከዚራ ት/ቤት፣ ለአባ ዮሀንስ ት/ቤት፣ ለገንደ ተስፋ ት/ቤት፣ ለምስለ እናት ት/ቤት፣ ለምስራቅ ጀግኖች ት/ቤት፣ ለአፈተ ኢሳ ት/ቤት፣ ለመድሀኒ ዓለም ት/ቤት፣ ለገንደ ገራዳ ት/ቤት፣ ለማሪያም ሰፈር ት/ቤት፣ እንዲሁም ለለገሀሬ ት/ቤት ለእያንዳንዳቸው ትምህርት ቤቶች 25 ለሚሆኑ አቅመ ደካማ…

        Read More

          МАМ-счет Nutellonka MXT Global Форум о заработке в интернете

          Содержание Выбираете брокера? Пополнение счета и вывод денег в VantageFX Как избежать мошенников? Рейтинг Форекс брокеров Все тексты на сайте носят исключительно ознакомительный характер. Они также не являются рекламой какого-либо брокера или призывом к инвестициям. Администрация не несет ответственности за любые риски и финансовые потери, которые возникли у интернет-пользователя после прочтения материалов на сайте. Информация…

          Read More

            የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የድሬደዋ አስተዳደር የምክር ቤት አባላት በዛሬው እለት የሽኝት ፕሮግራም እንደሚደረግላቸው ተገለፀ፡፡

            የድሬደዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በድሬደዋ ምክር ቤት የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የምክር ቤት አባላት ዛሬ ጠዋት በምክር ቤት የመጨረሻ አጀንዳ የሆነውን የ2ኛ የስራ ዘመን 48ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ተወያይተው በማጽደቅ የስራ ዘመናቸው እንደሚጠናቀቅ በመግለፅ ለተሸኙ አባላትም የምስጋና ፕሮግራም እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡ አፈ ጉባኤዋ ከዚህም ጋር አያይዘው ምክር ቤቱ…

            Read More

              በድሬዳዋ የመስቀል በዓል በድምቀት ተከበረ።

              በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ መስከረም 16 የሚከበረው የመስቀል የደመራ በዓል በታላቅ ድምቀት በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በድሬዳዋ ምድር ባቡር አደባባይ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በዛሬው እለት ሲከበር የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ባስተላለፉት መልዕክት የመስቀል በአል ስናከብር በአሉ የሰጠንን የአንድነትና የመከባበር እሴታችንን በመጠቀም በአሉን በፍፁም ወንድማማችነት ስሜት በማክበር የሀገራችንን አንድነት ማስቀጠል አለብን ብለዋል። በክብረ በአሉ…

              Read More

                በዓሉን ስናከብር ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ ::

                በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝውን የኮቪድ 19 ዴልታ ዝርያ ለመግታት ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ጠቁመዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን ገልጸው በየቀኑ በአስተዳደሩ ከሚመረመሩት ውስጥ 20 በመቶ ቫይረሱ እየተገኘባቸው እንደሆነ በመሆኑም የጥንቃቄ እርምጃዎችን መተግበርና የመከላከያ ክትባትን መከተብ አማራጭ የለውም…

                Read More