” ጽዱና ዉብ ከተማ እንድኖረን ከፈለግን ቁሻሻን የሚጸየፍ መህበረሰብ ማፍራት አለብን” የድሬዳዋ አሰተዳደር ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ

    በአሰተዳደራችን በ15 ቀን አንዴ የሚካሄደዉ ከተማ አቀፍ የጽዳት ዘመቻ ዛሬ ለ33ኛ ጊዜ የተካሄደ ሲሆን በቀበሌ 01አሰተዳደር ከ መልካ ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚወሰደዉ አሰፓልት መንገድ የአሰተዳደራችን ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ በ ካቢኔ ደረጃ ያሉ ከፍተኛ አመራር እሰከ ቀበሌ አመራር ደረጃ ያሉ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም በተለያዩ በጎ ተግባር ላይ የሚሳተፉ የወጣት ማኀበራት አባላት በተገኙበት ለሁለት…

    Read More

      Dire Dawa Administration to work for the benefit of youths

      The Dire Dawa Administration is getting ready to work for the benefit of the Youths in the economic, social and civic fields for the next five years. The Forum on Sustainable Children’s Empowerment has previously worked on children’s education and health and is currently focusing on youth beyond Children and designing a five-year “Elevation” project…

      Read More

        4ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ መምህራን አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል ።

        “አዲስ ፖለቲካዊ እይታ- አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ትላንት መካሄድ የጀመረው 4ኛ ዙር የአቅም ግንባታ ስልጠና ርዕሶች ማለትም አዲስ ፖለቲካዊ እይታ – አዲስ አገራዊ እምርታ እና ለብልጽግና ጉዟችን የኮሚኒኬሽን ክህሎት እና የሚዲያ ሚና ዙሪያ የብልጽግና ፓርቲ መምህራን እና የቴክኒክና ሙያ አሰልጣኞች አባላት ሊኖራቸው የሚገባ ሚና ዙርያ በስፋት ውይይት ተካሂዶበታል። በዛሬው እለትም የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ…

        Read More

          በመልካም ስብዕና ግንባታ ላይ ያተኮረ መርሃግብር በኢትዮ ኢታሊ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተካሂዷል። በመርሃግብሩ በአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ምህረት ደበበ በአመለካከት ኃይል ዙሪያ ገለፃ ተሰጥቷል። በመርሃግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁኸርና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍና ጥሪ የተደረገላቸው የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል። በርካታ ወጣቶችም በመርሃ ግብሩ ታዳሚ ሆነዋል።

          Read More

            Koreen Dhaabbii Mana Maree Bakka Bu’oota Ummataa Daawannaa Bulchiinsatti geggeessaa ture xumuree dhimmoota sirreyfamuu qabanii fi xiyyeeyfannaa barbaadan irratti bulchiinsaa waliin marii gaggweyse.

            Mana Maree Bakka Bu’oota Ummata Itoophiyaatti Koreen Dhaabbii Dhimma Bishaan, Masnoo fi Naannoo Gammoojjii Kutaa Bulchiinsaa kan adda addaatti Daawannaa geggeessaa ture xumure. Jiilli Kabajamtuu Adde Fatiyaa Ahmad Walitti qabduu Koree Dhaabbii Dhimma Bishaan, Masnoo fi Naannoo Gammoojjii Mana Maree Bakka Bu’oota Ummata Itoophiyaattiin duurfame Daawannaa Kutaalee Bulchiinsaa kan adda addaatti taasisaa ture xumuruun Af-yaa’ii…

            Read More

              የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ፡፡

              የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ በዛሬው እለት ተካሄዷል፡፡በጉባኤውም የሞዴል ህፃናት ፓርላማ ፕሬዚዳንት የተከበሩ ተማሪ ሮብሰን አብዱልቃድር የመክፈቻ ንግግር ካደረጉ በኋላ የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ ምስረታ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ቀርቦ ፀድቋል፡፡ በመቀጠልም የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የ2014 ዓ.ም…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር በቀጣይ አምስት አመታት በኢኮኖሚ በማህበራዊና በሲቪክ መስኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ ተገለፀ።

                ፎረም ኦን ሰስተኔብል ችልድረን ኢምፓውርመንት ከዚህ ቀደም በህፃናት ትምህርትና ጤና ላይ ይሰራ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ደግሞ ከህፃናቱ ባለፈ ወጣቶች ላይ ትኩረት በማድረግና ለአምስት አመት የሚቆይ ” ከፍታ ” የሚል ፕሮጀክት በመቅረፅ በድሬዳዋ 80 ሺህ ፣ በጂጂጋ 80 ሺህ እንዲሁም በሀረር 40 ሺህ በአጠቃላይ 200 ሺህ የሚሆኑ ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና በሲቪክ መስኮች ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ…

                Read More