ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ይሰጣሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በምክር ቤቱ 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ዛሬ ማብራሪያ ዛሬ ይሰጣሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመደበኛ ስብሰባው የ2016 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያና ምላሽ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የምክር ቤቱ 36ኛ መደበኛ ስብሰባ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የሚጀምር ሲሆን፤ የስብሰባውን ሂደት የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በሁሉም…

Read More

Waxaa ismaamulka diri dhabe soogaadhay Madax weyne ku xigeenka xisbiga Barwaaqo ahna raisul rasaare ku xigeenka JDFI mudane Aadan Faarax.

Waxaana garoonka diyaaradaha ee magaalada Diri dhaba kusoo dhaweeyey duqa ismaamulka diri dhabe mudane Khadiir Jawhar iyo madax weynaha Deegaanka Hararida mudane Ordi Badhri. Mudane Aadan Faarax ayaa booqday suuqii shalay gubtay waxaana khasaaraha uu dabkaasi dhaliyay iyo sida uu u dhacay sharaxaad ka siiyey duqa Diri dhaba mudane Khadir Jawhar. Mudane Aadan Faarax madax…

Read More

አቶ አደም ፋራህ እና አቶ ኦርዲን በድሪ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ ገበያ ማዕከል ላይ በእሳት አደጋ የደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ

በምክትል ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እና የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ ገበያ ማዕከል ላይ በእሳት አደጋ የደረሰውን ጉዳት ተመልክተዋል። አቶ አደም ፋራህ በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ዜጎች በዘላቂነት መልሶ ማቋቋም ይገባል ብለዋል። በጉብኝቱ ወቅት ክቡር አቶ አደም ፋራህ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር በትላንትናው እለት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ የገበያ ቦታ ላይ በደረሰው የእሳት አዳጋ ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሔ ለማመላከት ተዘጋጅቶ በቀረበ መሪ እቅድ ላይ ከከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የካቢኔ አባላት ጋር ተወያይተዋል

አጠቃላይ የጉዳት መጠን መለየትና በቀጣይ የመልሶ ማቋቋም ዝርዝር ተግባራትን ለማመላከት የተዘጋጀው መሪ እቅድ በክቡር ከንቲባው የሚመራ አስራ ሁለት አባላት ያሉት አብይ ኮሚቴና በስሩ አራት ንዑሳን ኮሚቴዎችን በማደራጀት መሪ እቅዱን መነሻ አድርገው በአስቸኳይ ዝርዝር ተግባራትን አቅደው ወደ ስራ እንዲገቡ የሚያስችል ሲሆን ፤ ተጎጂዎችን ማረጋጋት ፣ የጉዳት ልየታና መልሶ ለማቋቋም ንዑስ ኮሚቴው የንብረት ጉዳትን በአይነት ፣ በብዛትና…

Read More

waxaa la aasaasay guddi isku dhaf ah oo ka shaqayn doona sidi dib u kabis loogu samayn laha dadki hantidu kaga luntay dabki qabsaday suuqa dharka ee dagmada 07 ee ismaamulkani diri dhabe.

Kulan uu hogaaminaayay duqa ismaamulka diri dhabe mudane khadiir jawhar ayaa lagu soo ban dhigay qorshaha uu gudigu ku shaqayn doono ee ku aadan sidi gargaar loogu uruurin lahaa isla markana dib loogu soo celin lahaa noloshodi caadi ahayd ee ay hada ka hor ku jireen ganacsatadi ku hanti beelay masiibadaasi. Guddigani la aasaasay oo…

Read More

Lammiilee Balaa Ibiddaa Giddugala Gabaa Naannawa Ashawaatti Qabateen Miidhaman Dandamachiisuuf Furmaata Hatattamaafi Kan Yeroo Dheeraa Kennuuf Mariin Hoggantoota Olaanoo Bulchinsaa Gaggeeffame.

Magaalaa Dirree Dhawaatti balaa ibiddaa kaleessa ganamarraa naannawa sa’aatii 1:00 giddu gala gabaa Ashawaa jedhamutti qabateen lammiilee 500 ol ta’an kanneen qabeenyi isaanii jalaa barbadaa’e deebisanii ijaaruudhaaf bulchinsi qaamota dhimmi ilaallatu waliin marii gaggeesse. Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar bal’aan ibiddaa naannichatti mudate kuni gadda guddaafi qormaata Bulchinsa mudate ta’uu eeranii bulchinsi dirmannaafi…

Read More

ለአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አስፋላጊ የሆኑ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ተገለፀ

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ {ዶ/ር}የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በተለይም ባለፍት አመታት በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ ችግኞችን መትከል ተችሏል ። በድሬዳዋ አስተዳደርም በያዝነው አመት በከተማም ሆነ በገጠር ከ 3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ችግኞች የሚተከሉ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞም ለሚተከተሉት ችግኞች የሚሆኑ የጉድጓድ ቁፋሮ በዛሬው እለት ተካሄዶል ። በያዝነው አመት እንደ አስተዳደር ከ…

Read More

የጅቡቲ ከተማ ከንቲባ አቶ ሰኢድ ዳውድ በትላንትናው እለት በድሬዳዋ አሰተዳደር በተለምዶ አሸዋ ተብሎ የሚጠራው ገበያ ቦታ የደረሰውን የእሳት አደጋ ማዘናቸው ገለፁ፡፡

ከንቲባው ከድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሃር በስልክ ባደረጉት ግንኙነት የተፈጠረው የእሳት ቃጠሎ ከልባቸው እንዳዘኑና በቀጣይ ከአስተዳደሩ ጎን እንደሚቆሙ አረጋግጠውላቸዋል፡፡ ከንቲባ አቶ ሰኢድ ዳውድ በስልክ መልዕክታቸው ‘’በድሬዳዋ ላይ ስለደረሰው የእሳት ቃጠሎ በመስማቴ በጣም አዝኛለሁ ፣ በዚህ አሳዛኝ ወቅት የጅቡቲ ከተማ አስተዳደር እና የጅቡቲ ዋና ከተማ ህዝብ ከጎናቹ መሆናችንን ልገልፅልህ እወዳለሁ” ብለዋል፡፡ አቶ ሰኢድ ዳውድ አክለውም…

Read More