Bulchinsatti Walakkeessa Bara Baajataa Baajataa 2017 Kanatti Raawwiin Hojii Dhibbeentaa 90% ol Raawwatamuun Ibsame.

Bulchinsi Dirree Dhawaa gamaaggama raawwii karoora hojii Dhaabbilee bulchinsaafi mana qopheessaa magaalaa kan walakkeessa Bara Baajataa 2017 gamaaggamaati jira. Gabaasa raawwii kurmaana lammaafaa dhihaateenis Roga Kaayzanii hojiirra oolchuutiin qisaasama qabeenyaa Birrii Mil. 5tti shalagamu hambisuuf karoorfamee birr mil 14 ol qisaasama hanbisuun danda’amee jiraachuufi raawwii kaayzaniirratti gaggeessitootaafi hojjettoota 476f lrenjiin hubannoo cimsuu kannamuun ibsameeti jira….

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት፣ ኢኮኖሚ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለተከታታይ ቀናት ምልከታ ያደረገባቸውን ጉዳዮች መነሻ በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮን የ2017 ዓ/ም የመጀመሪያ 6ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ እና ግብረ መልስ ሰጥቷል

የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆኑት የገቢዎች ባለስልጣን አመራሮች በተገኙበት የመጀመሪያ 6ወራት የእቅድ አፈጻጸም ሪፓርት ተገምግሟል ። ቋሚ ኮሚቴው የመጀመሪያ 6 ወራት የተቋማት እቅድ አፈጻጸም ለመገምገም በተዘጋጀው ቼክ-ሊስት መሰረት ከአሁን በፊት ለቢሮው የተሰጡ ግብረ_መልሶች ፣የመደበኛ እና የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈጻጸም፣ የፋይናንስና ንብረት አያያዝ እና አስተዳደደር፣ የ6ወር የገቢ እቅድ አፈፃፀም የማህበራዊ ሀላፊነት…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ቋሚ እና ጊዜያዊ የስራ እድል ሊፈጥሩ የሚችሉ 3 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 245 ባለሀብቶችን መሳብ መቻሉ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት ዓመት የ 2 ተኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት እየተካሄደ ሲሆን በሪፖርቱ ከካይዘን ትግበራ ሀብት ብክነት ጋር ተያይዞ በአምራች ኢንዱስትሪዎችና በአገልግሎት ዘርፍ በካይዘን ትግበራ 5 ሚሊዮን ብር ለማዳን ታቅዶ 14,202,900 የሚገመት ሀብት ከብክነት ለማዳን የተቻለ ሲሆን ወደ…

Read More

Waxaa maanta si rasmi ah u furmay shirka madasha dib u eegista waxqabadka maamulka degmada dir dhabe ee rubuci 2aad ee sanad miisaaniyeedka 2017 ee xafiisyada maamulada degmooyinka, iyo miyiga.

Mudane Hailemariam Dadi oo ah gudoomiyaha komishanka qorshaynta iyo horumarinta dhaqaalaha ayaa soo jeediyay warbixinta waxqabadkii shaqada iyo 6,825 beeralay ah oo la qorsheeyay in la gaadhsiiyo adeegyada fidinta mudo 6 bilood ah. Dhanka dib u habaynta ururada iskaashatooyinka, lix bilood gudahood, 2 miyi iyo 6 qorshayaal dib u habayn ah oo iskaashatooyinka ayaa si…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት ዓመት የ 2 ተኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል

የስራ አፈፃፀም ሪፖርቱን የአስተዳደሩ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኃይለማርያም ዳዲ ያቀረቡ ሲሆን በግብርና ሆርቲካልቸር ልማት ባለፍት 6 ወራት 6,825 አርሶ አርብቶ አደሮችን የኤክስቴንሽን አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ 6,631 አርሶ አርብቶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለና ከነዚህም ውስጥ 67.3 % አባወራ 32.7 % እማወራም መሆናቸውን ነው በሪፖርቱ ላይ የተገለፀው ። የህብረት ስራ ማህበራትን ሪፎርም ከማድረግ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ አመት የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

የግምገማ መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እየመሩት ይገኛሉ። በአሁኑ ሰአትም የተጠቃለለ የአስተዳደሩ የፓርቲ ስራዎች ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ሰላም አበበ

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት ዓመት የ 2 ተኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት መካሄድ ጀምሯል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በሪፖርት ግምገማ መድረኩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ

Read More