Sirni Gaggeessa Taabota Bataskaana Mikaa’el Gaggeeffamaa Kan jiru yommuu ta’u, hawaasni Muslimaa Aanaa 03fi Hordoftoota Amantichaa iddoo Cuuphaarraa deebi’aa jiraniif bishaaniifi nyaataa qopheessuun ayyaaneeffattoota waliin kabaja jiru.

Hirmaattita kanneen keessaa tokko tokko keessaa tokko tokko yaada DGC fi kennaniin Obboleewwan Keenya kanneen amantaa Ortodoksii hordofan yommuu iddoo ayyaanichaarraa deebi’an akka dadhabbiin itti hindhaga’amneef nuti muslimtoonnis akkuma isaan yeroo nuti Dirree salaata iidaarraa gallu nyaataafi dhugaatii qopheessuun nu cinaa dhaabatan Haala kanaan qopheessineeff; duudhaan akkasii kunimmoo durumaan kan abbootiin keenya gochaa turan waan…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በድምቀት እየተከበረ የሚገኘውን የጥምቀት ቃና ዘገሊላ በአል በማስመልከት የርእሳነ አድባራትወ ገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ታቦት ከባህረ ጥምቀቱ ወደ መንበሩ የሚሸኙ ምእመናንን ጣፋጭ ምግቦች ፣ ፍራፍሬዎችና ቀዝቃዛ ውሃዎችን በማዘጋጀት አብሮነታቸውንና ፍቅራቸውን እየገለጹ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታይ እህትና ወንድሞች እያደረጉት ያለው መስተንግዶ የድሬዳዋ መልክና ውበት ማሳያ ነው፡፡

የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት የትምህርት ክፍላ ኃላፊና የድሬዳዋ አስተዳር የሓይማኖትቋማት ጉባኤ ምክትል ሰብሳቢ ሊ ብርሃናት ቀለመወርቅ አለሙ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታይ እህትና ወንድሞች እያደረጉት ያለው መስተንግዶ በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ሊወረስ የሚገባው የፍቅር ተግባር ነው ያሉ ሲሆን ይህንን ያስተባበሩ እህት ወንድሞች በሙሉ ፈጣሪ ይባርካቸው ሲሉም የቡራኬያቸውን ሰጥተዋል፡፡ የወረዳ 6 ነዋሪዋ ቴይሲር ሰኢድ ይህ ዛሬ የእስልምና እምነት ተከታይ…

Read More

Kabajamoo Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhaawaa fi Geggeessonni Ayyaana cuuphaa irratti

Bulchiinsa Dirree Dhaawaa haala miidhagaan Kan Kabajamaa jiruun Kabajamoon Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhaawaa fi Hoogantoonni Ol’aanoon Bulchiinsaa fi Geggeessonni Sadarkaa gara garaa Guyyaa arraa Taabotoonni iddoo cuuphaa Bulan irraa gara teesumaa isaaniitti yeroo deebi’an dabaalaniiru. Kana malees hordoftoota Amantichaa kanneen Taabotoota dabaalaa turaniifiis Gaggeesota Aanaalee fi amantichaa qindeessuun Nyaata mi’aawaa fi Bishaan haalli itti laatan…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር እና አመራሮች በበዓለ ጥምቀቱ ::

በድሬዳዋ አስተዳደር በልዩ ድምቀት እየተከበረ ባለው የጥምቀት በአል ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እንደዚሁም በተለያዩ የኃላፊነት ደረጃዎች ላይ የሚገኙ የአስተዳደሩ አመራሮች ከህዝበ ክርስቲያኑ ጋር በመሆን ታቦታቱ ከማደሪያቸው ወደ አድባራቱ የሚያደርጉትን ጉዞ አጅበዋል፡፡ ታቦታቱን በማጀብ ለሚጓዘው ምእመን ፣የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምህራንና የእምነቱ ተከታዮች የየወረዳዎቹ አመራሮች የአካባቢውን ማህበረሰብ በማስተባበር ያዘጋጁዋቸውን…

Read More

በድሬዳዋ የጥምቀት እና ከተራ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ መከበሩን የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል ገለፀ ::

የድሬደዋ ፀጥታ ግብረ ሀይል እንዳስታወቀዉ ሁሉም ታቦታት ከጥምቀተ ባህር ወደ መንበረ ክብራቸው በፍፁም ሰላምና ድምቀት መመለሳቸውን ገልፆ ለበዓሉ ፍፁም ሰላማዊነትም ምስጋናውን አቅርቧል:: #DGC | 2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት በአደባባይ የሚከበረው የጥምቀትና ከተራ በአል ፍፁም ሰላማዊነት አስቀድሞ የበአል ፀጥታ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መግባቱን የገለፀው የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል በጥምቀት ሆነ በከተራ በአል ምንም አይነት የየወንጀል…

Read More

ድሬ ፖሊስ Ill ጥር 11 .2017 ዓ.ም

ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት የህዝብ ሀብትን መዝብሯል ተብሎ የተጠረጠረን ግለስብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርምራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለፀ ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የመንግስት ሀብትን አለአግባብ ከህግና አሰራር ውጭ በሆነ መንገድ ምዝበራ ፈፅሟል ብሎ በተጠረጥረው የድሬዳዋ ከነማ ስፖርት ክለብ የቦክስ አሰልጣኝ የሆነው ኤፍሬም ነጋሽ የተባለ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በመጣራት ላይ…

Read More

ድሬ ፖሊስ lll ጥር 11.2017 ዓ.ም

#በድሬዳዋ ከተማ ከሚገኙ አቢያተክርስቲያናት አድባራት በትላንትናዉ ዕለት ጥምቀት ባህር በማደር ስረዓት እምነቱን ከፈፀሙት አስራ አራቱ ታቦታት መሀከል አስራ አንዱ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ከጥምቀተ ባህሩ ወደ መንበረ ክብራቸው በሰላም የተመለሱ ሲሆን በቀጣይ ቀናት በሚኖረው የበዓል አከበባር ስረዓት መሰረት #የቅዱስ ሚካኤል #የእግዚአብሔር አብ#የፊልጶስ ታቦታት በባህረ ጥምቀቱ ቆይታ የሚያደረጉ ሲሆን ። በዛሬው ዕለት ለነበረው በዓል ድምቀትና ፍፁም…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተሰሩ ጠንካራ ስራዎች ነዋሪው ለረጅም ዓመታት ሲያማርር እና ሲያነሳቸው የነበሩትን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት እንደተቻለ ተገለፀ።

በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል እሳቤ የብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተጨባጭ ከመተግበር ባለፈ የኢትዮጵያን ህልም እውን ለማድረግ የህዝብ ፍላጎትና ስሜትን በመረዳት…

Read More