የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያው ስድስት ወራት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሄደ
የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ የሴቶች ሊግ ሰብሳቢ ወ/ሮ ኢፍቱ አህመድ ብልፅግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ የሴቶችን ሁለንተናዊ ብልፅግና ከማረጋገጥ አንጻር በሁሉም መስክ በኢኮኖሚ በማህበራዊ ፖለቲካዊና በመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሴቶች እንዲሳተፉ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደራጅተው እንዲንቀሳቀሱ እና ግንባር ቀደም ሆነው ለሌሎች ሴቶችን ማሰለፍ እንዲችሉ የብልጽግና ፖርቲ ሴቶች ሊግ ይሰራል ብለዋል ። በበጀት አመቱ የብልጽግና ፓርቲ በርካታ…


