January 2025
የሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ለይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ
የሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ለይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፕሬዝዳንቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ፤ “የሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ” ብለዋል፡፡
አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን የገቢ መጠኑን በተሻለ ደረጃ ማሳደጉን አስታወቀ።
የኮርፖሬሽኑ የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተገምግሟል። ግምገማው ከዚህ በፊት በኮርፖሬሽኑ ስር በሚተዳደሩ ገበያ ማዕከላት፣ ማምረቻዎችን ወርክ ሾፕ መስክ ምልከታን ግብረ መልስ ያካተተ ሲሆን የቋሚ ኮሚቴው አባላትም ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎችን አያይዘው ሠንዝረዋል። አነስተኛ መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ኡስማን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ (ESX) መርቀው ከፍተዋል።
ይኽ ተግባር የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ በማዘመን ረገድ ዐቢይ ርምጃ ነው። ESX ለዘርፉ ግልፅነትን የተላበሰ የገበያ ስፍራ ይፈጥራል። በሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ጥላ ሥርም በኢንቨስትመንት ለሚመራ እድገት በር ይከፍታል። በመንግሥትም በግልም ዘርፎች የፋይናንስ አካታችነትን በማስፋት የቁጠባ እንቅስቃሴን ማሳደግን ብሎም ኢንቬስተሮችን መጠበቅን ታላሚ አድርጎ ተነስቷል። ESX በሶስት የገበያ ክፍሎች ላይ ይሰራል። እነዚህም ለቢዝነስ ተቋማት፣ ለመንግሥት እና…
የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
1ኛ :- በአስተዳደሩ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በዛሬው እለት ሲጎበኙ ከስራ ተቋራጮችና ከኮሪደር ልማት አስተባባሪዎች ጋር ውይይት በማካሄድ ስለ ኮሪደር ልማት ስራው አጠቃላይ ማብራሪያ በተደረገላቸው እና የመጀመሪያው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ዕቅዱ በጥሩ አፈፃፃም እየተከናወነ መሆኑን፣ እንዲሁም የልማት ስራዎቹ ጥራትና ውበቱን ጠብቆ መጠናከር እንዳለበትና አስቸኳይ መፍትሄ ለሚሹ…
Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Hojiileen Misooma Kooriidaraa Bulchiinsatti hojjatamaa jiran yeroo gabaabaa keeysatti xumuramuu akka qaban kallattii kaayan.
Jilli Hoggantoota olaanoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kabajamoo obbo Kadiir Juhaar duurfamu Hojiilee Misooma Kooriidaraa Bulchiinsatti hojjatamaa jiru sadarkaa irratti argamu Irra naannawuudhaan daawwatee jira. Hojiin misooma koriidaraa akka biyyaatti adeemsifamaa jiru Bulchiinsa Dirree Dhawaattiis hojjatamaati jira. Bulchiinsatti hojiin marsa marsaan hojjachuuf kan karoorfame yeroo tahu, marsaan jalqabaa ammoo baasii qarshii Biiliyoona 3’n lafa kiiloo…
በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በዛሬው እለት ጎብኝተዋል ።
በዛሬው እለት የነበረው የጉብኝት መርሀ-ግብርም ከመጀመሩ አስቀድሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር እና የካቢኔ አባላት ከስራ ተቋራጮችና ከኮሪደር ልማት አስተባባሪዎች ጋር ውይይት ያካሄዱ ሲሆን በውይይቱም ስለ ኮሪደር ልማት ስራው አጠቃላይ ማብራሪያ እንዲሁም ገለፃ ተደርጎላቸዋል ። በዚህም መሰረት የመጀመሪያው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ዕቅድ በጥሩ አፈፃፃም እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር…
የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በምስራቅ ኢትዮጵያ ጠንካራ ተቋማትን ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
ኮሌጁ ይህን ያስታወቀው በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን ጋብዘው የልምድ ልውውጥና ጉብኝት በተደረገበት ጊዜ ነው ፡፡ የምስራቅ ኢትዮጵያ የልህቀት ማዕከል የመሆን ራዕይን ሰንቆ የተነሳው ኮሌጅ ብቻውን ተጉዞ የትም እንደማይደረስ በመረዳት በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ የቴክኒክ ሙያ ተቋማት ያለበቸውን ክፍተት የለየና የቀጣይ አቅጣጫን የቀየሰ ምክክርና ጉብኝት ማድረጋቸውን ተገልጿል ፡፡ ከኢንደስትሪ ትስስር በተመለከተ ኮሌጆች የኢንደስትሪዎችን በር ማንኳኳጥ…
የቻድ ጦር በፕሬዚዳንቱ ቅጥር ግቢ ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ማክሸፉን አስታወቀ።
በከሸፈው ጥቃት 19 ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ጥቃቱ የደረሰው የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በዋና ከተማዋ ኒጃሜና ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ከተገናኙ ከጥቂት ሰአታት በኋላ ነው። በጥቃቱ ቢያንስ 19 ሰዎች ተገድለዋል የተባለ ሲሆን የሀገሪቱ የፀጥታ ኃይሎች ታጣቂዎች በዋና ከተማዋ ኒጃሜና የሚገኘውን የፕሬዚዳንቱን ግቢ ለመውረር ያደረጉትን ሙከራ መከላከል መቻላቸው ተገልፆል። ረቡዕ አመሻሽ ላይ በፕሬዚዳንቱ ጽህፈት…
በድሬደዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳ አመራሮች ምዘና መድረክ ተካሄደ።
በድሬደዋ አስተዳደር ስር ያሉት የወረዳ አስተዳደሮች የህዝብ አገልግሎት እና የመንግስታዊ ስራዎቻቸው በከፍተኛ አመራሮች ተገምግሟል። የወረዳ አመራሮች ምዘና መድረኩ በዋናነት ያተኮረው ያለፉት ስድስት ወራት የስራ ምዘና ላይ ሆኖ ቀጣይ የስራ ክንውን አቅጣጫም የሚሠጥበት እንደሚሆን ተመላክቷል።


