Waan sii wadaynaa dadaalada aan ku abuurayno magaalooyin mataano la ah magaaladeeba oo ku kala yaala caalamka iyo Africa si aan usii wadno dadaalada aan kaga midha dhalinayno horumarka Dir dhaba.

Booqashada labada maalmood ah ay maayarka magaalada Antananarivo ee dalka Madagascar marwo Harilala Ramantisao waa qayb ka mid ah talaabooyinka aan ku dardargalinayno horumarka Diri dhaba. Marwada iyo waftigeeda iyo safiirkeena walaasheen Ganet WaldeSilase aad baan ugu mahadcelinayaa waxaanan cadaynayaa inay naga go’antahay la shaqaynta maamulka magaalada Antananarivo.

Read More

Sochiin Magaaloota obbooleettii kanneen biyyoota Afrikaa fi biyyoota addunyaa biroo keeysa jiran waliin taasiifnuun, hariiroo michummaa uumuudhaan Guddina waliigalaa kan Dirree Dhawaa teenyaa saffisuu fi dhugoomsuudhaaf tattaaffii goonu daran cimsinee itti fufneeti jirra.

Bulchiinsa keenyatti Daawwannaan Hojiitifi Marii kan guyyoota lamaaf, Jiila kantiibaa magaalaa guddoo Madagaskaar ‘Antananarivo Harilala Ramantsoa’tiin durfamu waliin godhame, qaama tattaaffii kanaa keeysaa isa tokko. Kabajamtuu kantiibaa fi jiilli isii, akkasumaas Ambassador Dirree Dhawaa tan taate Obbooleeytii too Gennet W/sillaasee, turtii ‘Itiyoophiyaa Xiqqoo’ Dirree Dhawaatti taasisaniif Onneerraa isaan galatoomfachaa, ittifufiinsaan fulduratti Bulchiinsi keenya Magaalaa Madagaaskaar…

Read More

በአፍሪካ እና በሌሎች የአለም አገራት ከሚገኙ እህት ከተሞች ጋር ወዳጅነት በመፍጠር፥ ለድሬ ሁለንተናዊ እድገት መፋጠን የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን ቀጥለናል።

በማዳጋስካር ዋና ከተማ አንታናናሪቮ ከንቲባ ሃሪላላ ራማንትሶአ የተመራ ልዑክ ቡድን፥ ለሁለት ቀናት በድሬዳዋ አስተዳደር ያደረገው ጉብኝት እና ውይይት የዚህ ጥረታችን አንዱ አካል ነው። ክብርት ከንቲባዋ እና ልዑካቸውን እንዲሁም የ’ትንሿ ኢትዮጵያ’ ድሬ አምባሳደር የሆነችው ውድ እህቴ ገነት ወ/ስላሴን ከልብ እያመሰገንኩኝ፥ በቀጣይ ከማዳጋስካሯ አንታናናሪቮ ከተማ ጋር በተለያዩ የልማት ዘርፎች በትብብር ለመሥራት፥ አስተዳደራችን ቁርጠኛ መሆኑን ለመግለጽ እወዳለሁ።

Read More

የታዳሽ ሀይል ቴክኖሎጂ ለዜጎች ስራ መፍጠሪያ ብሎም ሀብት ማፍሪያ መሆን የሚችል ዘርፍ መሆኑ ተገለፀ

የድሬዳዋ የኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከየአርዳ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በዘርፉ ትምህርትና ስልጠና እየሰጠ እንደሚገኝ ተገልፆዋል። ADRA ፕሮጀክት የ5000 ዋት solar PV system installation and commissioning ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በአስተዳደሩ ስራ አጥነትን ለመቅረፍ በሚደረገው ጥርት ወጣቶችን ስልጠናውን እንዲወስዱ እየተደረገ ይገኛሉ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ

ማዳጋስካር ዋና ከተማ አንታናናሪቮ ከንቲባ ሀራላላ ራማናቶሳ የተመራው ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ እያከናወነ የሚገኘው ጉብኝት ቀጥሎ ልኡክ ቡድኑ በዛሬው ዕለት ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም በመስተዳደሩ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና፣ ደረቅ ወደብን፣አዲሱ ምድር ባቡርን እንዲሁም ሀሴት የህክምና መገልገያ እቃዎች ማምረቻን በመመልከት ልኡኩ በቬራ ፖስታ መንገድ በኮሪደር…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በድሬዳዋ የገበያ ማእከላት ተወካዮችና የንግድ ድርጅቶች ባለቤቶች ጋር የኢትዮጵያ ብሐቤራዊ መታወቂያ “ፋይዳ”ተመዝግበው በመያዝ ዲጅታል መታወቂያው የሚያስገኛቸው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን እንዲያገኙ ለማስቻል ባዘጋጀው የንቅናቄ መድረክ ላይ ተወያይተዋል

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሐመድ የድሬዳዋ አስተዳደር ለየት ባለ ሁኔታ የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያን ከብሔራዊ መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር ከሌሎች የሀገራችን ክፍሎች ግንባር ቀደም የሚያደርጋትን ስራ በማከናወን ላይ መሆኗን ጠቅሰው ፣ የንግዱ ማህበረሰብ ዲጂታል መታወቂያውን ከሚያዚያ እስከ ሰኔ 2017 ዓ/ም ድረስ አስተዳደሩ በሚያዘጋጃቸው የመመዝገቢያ ማእከላት ተመዝግበው ሙሉ ለሙሉ መታወቂያውን መያዝ የሚያስችል ንቅናቄ መጀመሩን…

Read More

Hojjatoota Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaaf Leenjiin Kenname.

Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa “Bara jiddugaleessa” Sanada haala Siyaasaa, Diinagdee fi hawaasummaa, akkasumas haala waqtaawaa biyyaalessaa fi idil addunyaa irratti xiyyeeffate kennamuu jalqabeera. Waltajjii kana irratti haasaa Kan taasisan Hooganaan Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruuk Falaqqaa Akka jedhanitti kaayyoon leenjii kanaa Ogeeyyii Komunikeeshinii haala qabatamaa Biyya Itiyoophiyaa hubatee milkaa’ina ima…

Read More

Kulaan Dood cilmiyeed ah oo ku saabsan dukumeenti heer qaran ah oo cinwaankiisu yahay ”wakhtiga dhexee ”ayaa loo qabtay shaqalaha iyo madaxda xafiska arrimaha isgadhasinta ee ismamaulka diridhabe.

Waxanaa madashan kaso qayb galay oo ujedka kulanka ka hadlay Madaxa Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda,Mudane Bruuk Faleqe, oo sheegay in dalku uu ahaa mid xooggan sannadihii la soo dhaafay oo isbadal ku talaabsaday si uu ula jan qadoo waddamada horumaray taas loo bahanyahay in lasi xojiyoo. Dhanka kale,Agaasinka Isbaddelka iyo Maamulka subaan ee Xafiiska Arrimaha…

Read More

የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ያለውን ሀገራዊ ፋይዳ በመረዳት ሁሉም ማህበረሰብ እንዲመዘገብ ጥሪ ቀረበ

በድሬዳዋ አስተዳደር የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ በየተቋማት እየተካሄደ ሲገኝ፤ በዛሬው ዕለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ፈት ቤት ምዝገባው ተጀምሯል፡፡ በዚህም ምዝገባውን ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አብዱለዚዝ ሻፊ የዲጂታል መታወቂያ ህዝባዊ አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ የዜጎችን የጤና እና የትምህርት ደረጃ መረጃ በማገናዘብ ፎርጅድ እና አጠቃላይ ህገ ወጥነትን ለመከላከል ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ተወያዩ።

<<የመሃሉ ዘመን!>>በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የሴክተር እና ወረዳ አመራሮችና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ የተወያዩ ሲሆን የውይይቱ ዋንኛ አላማም ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ባለፉት ተከታታይ 7 አመታት ለውጡን ለማፅናት በተደረጉ ጥረቶች፣ የተገኙ ውጤቶች፣ ያጋጠሙ ውስጣዊ፣ ቀጠናዊና አለም አቀፋዊ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ እርምጃዎች እንዲሁም አሁናዊ ሀገራዊ ሁኔታና የቀጣይ አቅጣጫዎችን በተመለከት ሰራተኞችና አመራሮች የጠራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በቀጣይም እንደሀገር ሊገጥሙ…

Read More