ልጆችን ማዕከል ያደረገ ድጋፍ ትውልድን መገንባት እንደሆነ ተገለፀ።
የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር በድሬዳዋ ለ635 ህጻናት የትምህርት መረጃ ቍሳቁስ ደጋፍ አድርጓል። በድጋፍ ስነስርአቱ ላይ የኤስኦኤስ የህፃናት መንደር የሎኬሽን ኘሮግራም ዳይሬክተር አቶ መሉቀን አስፋው እንዳሉት የተደረገው ድጋፍ የኤስኦኤስ ህጻናት ወንደር በድሬዳዋ አሰተዳደር ከተማ ሶስት ፕሮጀክቶች እንዳሉት ገልፀው ሁለቱ ፕሮጀክቶች ውሎና አዳራቸውን ጐዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን የሚደግፍ መሆኑን ገልዋል፡ ከዚህ ውስጥ የዛሬው ድጋፍ አንዱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ…


