የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ የመንግስት ሰራተኞች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ።
“ከጂኦስትራቴጂክ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና ፤ ወደ ተሻለ ሀገር!” በሚል ወቅታዊ ሀገራዊ ርዕስ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር፣ ወረዳና ክላስተር የብልፅግና ፓርቲ አባል ያልሆኑ የመንግስት ሰራተኞች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ተካሄደ። በኢትዮጵያ የብዙ ውስብስብ ችግሮች ምንጭ ሆኖ ለቆየው የጂኦስትራቴጂካዊ ጉዳይ ፍትሀዊ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ አግባብ እልባት ለመስጠትና የባህር በር ጥያቄዋ በጎ ምላሽ እንዲያገኝ ያልተቆራረጠ ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች እየተደረገ…


