የሴቶቷን የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ሚና ለማሳደግ በትኩረት በመሰራት ላይ መሆኑ ተገለፀ
የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ የሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት ለአስተዳደሩ ሴት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ፡፡ ቀደም ባሉት የመንግስት ስርዓቶች ሴቶች በፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ሚና ላይ የነበራቸው ተሳትፎና ተጠቃሚነት አጥጋቢ ያልነበረ መሆኑን በመረዳት ብልፅግና ፓርቲ የሴት አመራሮችን ሚና የማሳደግ ስራ በመስራት ላይ መሆኑ ተገለፀ። ባለፉት ተከታታይ የለውጥ ዓመታት ብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግስት የህዝቡን መሰረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱና…


