“በዘንድሮ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የአቅመ ደካማ ወገኖችን ችግር በተጨባጭ የቀረፉ አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል”-

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በክረምት በጎ ፍቃድ የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በወረዳ 05፣ 08 እና 02 የተገነቡ ከ14 በላይ የሚሆኑ ቤቶችን መርቀው ቁልፉን ለባለቤቶቹ አስረክበዋል። በአስተዳደሩ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የአቅመ ደካማ ወገኖችን ችግር በተጨባጭ የቀረፉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ምክትል…

Read More

ለአቅመ ደካሞች እና አረጋዊያን, በበጎ ተግባራት የሚከናወኑ ስራዎች የማህበረሰቡን ችግር የመፍታት አካል መሆን ችለዋል.. ክቡር አቶ ኢብራሂም ዮሱፍ

በድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር ተቋማት በወረዳ 1 ገንደ ሁርሶ ገንደ ርጌ , በወረዳ 4 ገንደ ሎኒ እና ካባ እንዲሁም በወረዳ 7 ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ያስገነቧቸውን ሰባት የአባውራ መኖሪያ ቤቶች ከነሙሉ የቤት እቃው አስረከበ፡፡ የመኖሪያ ቤቶቹን ርክክብ መርሀ-ግብር ላይ መልእክት ያስተላለፉት የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ለውጡን ተከትሎ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ በሁሉም ዘርፎች የተሳካ ጉዞ እያደረገ ነው – አቶ አደም ፋራህ

*********************** የብልጽግና ፓርቲ በሁሉም ዘርፎች የተሳካ ጉዞ በማድረግ ቃልን በተግባር እያስመሰከረ ነው ሲሉ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ በብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የተሰጡ አቅጣጫዎችን አስመልክቶ የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በሰጡት ማብራሪያ፤ ብልፅግና ለኢትዮጵያ የሚመጥን ራዕይ በመያዝ በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እየሰራ ያለ ፓርቲ…

Read More

የኢትዮጵያውያን ኅብረትና ትብብር ለፕሮጀክት ሥራ ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠንካራ ሥራ በኋላ አሁን የኮይሻ ግድብ 128 ሜትር ከፍታ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ኮይሻ የደረሰበት ከፍታ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አሁን ካለበት የ145 ሜትር ከፍታ 17 ሜትር ብቻ የቀረው መሆኑንም ጠቅሰዋል። ለሀገራቸው የቆሙ ኢትዮጵያውያን ቀን እና ሌሊት በመሥራት ፕሮጀክቱን እዚህ ደረጃ ላይ ማድረሳቸውን ጠቅሰው፣ ከኢትዮጵያውያን ኅብረት እና ትብብር ውጪ ገንዘብ ስላለ…

Read More

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ከታንዛንያ አቻው ጋር በድሬዳዋ አለም አቀፍ ስታዲየም ለማረግ ድሬዳዋ ከተማ ገብቷል

ብሄራዊ ቡድኑ የፊታችን ማክሰኞ ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል። ሉሲዎቹ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጀ ፀጋዬ፣በድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ካሊድ መሀመድ እንዲሁም በካቢኔ አባላትና በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸውል።

Read More

የኢትዮጵያን ወደ ፊት መሄድ ማንም አያስቆመውም፤ የረፈደባቸው ቶሎ ቢመለሱ መልካም ነው – ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

የኢትዮጵያ የወደፊት ጉዞን ማንም ሊያስቆመው የማይችልበት ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ። ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ይህን ያሉት “የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ” የውይይት መድረክ ላይ ነው። አንዳንዶች ትናንትን በማሰብ ብቻ ካለእኛ ሥራ አይሠራም፣ ሀገር ለማደግ የግድ የእኛ አስተዋጽኦ ያስፈልጋታል ብለው ያስባሉ፤ ከዚህ…

Read More

ኮይሻ የታዳሽ ኃይል ምንጭ ብቻ ሳይሆን፣ ቱሪዝምን ለማሳደግ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው፡- አቶ ተመስገን ጥሩነህ

******** የኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የ1 ሺህ 800 ሜጋ ዋት የታዳሽ ኃይል ምንጭ ብቻ ሳይሆን፣ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ የውይይት መድረክ ላይ እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ የለውጡ መንግሥት ከታደጋቸው ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ ነው። ፕሮጀክቱን ለ4ኛ ጊዜ…

Read More

በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በእውቀትና በክህሎት የሚመራ ዘመናዊ አሰራርን የተከተለ ቅንጅታዊ ስራ መኖር እንዳለበት ተገለፀ

2018 ዓም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ቴክኒካል ኮሚቴ አባላት የውይይትና አቅም ልማት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ምክትል ሃላፊና እና አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ አብዲ ሙክታር እንደ አገር የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲስፋፋና ለሀገሪቱ አጠቃላይ እድገት ተገቢው ሚና እንዲኖረው ማድረግ ብሎም የውጪ ንግድን እንዲያድግ እንዲሁም ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን ማስቀረት ላይ ትኩረት…

Read More

የካይዘን ፍልስፍና በጠንካራ አመራር ቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በአገልግሎት ዘርፍ የካይዘን ትግበራ የልምድ ልውውጥና የጋራ መግባቢያ ስምምነት መፈራረሚያ መርሀ ግብር ተካሂዷል። በመድረኩ የጥራትና ምርታማነት ማሻሻያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግርማ ግዛው እንደገለፁት በአስተዳደሩ የሚገኙ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የካይዘን ትግበራ ስራውን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ገልፀዋል። በተለይም የለውጥስራና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ላይ የሚገኙ አመራሮች ውስጣዊ የአሰራር ስርዓትና…

Read More

‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ – ዛሬ ምሽት 2:30 በኢቢሲ ሁሉም አማራጮች ይጠብቁን!

************************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓ.ም የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮኢ ኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ያደረጉት ውይይት በኢቢሲ ሁሉም አማራጮች ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን።

Read More