“በዘንድሮ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የአቅመ ደካማ ወገኖችን ችግር በተጨባጭ የቀረፉ አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል”-
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በክረምት በጎ ፍቃድ የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ በወረዳ 05፣ 08 እና 02 የተገነቡ ከ14 በላይ የሚሆኑ ቤቶችን መርቀው ቁልፉን ለባለቤቶቹ አስረክበዋል። በአስተዳደሩ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የአቅመ ደካማ ወገኖችን ችግር በተጨባጭ የቀረፉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ምክትል…


