Tababarka shaqaalaha rayidka ah ee maamulka Dire Dhabe oo cinwaankiisu yahay “Iyada oo la raacayo Aragtida Dowladda Waxsoosaarka Qaybaha” ayaa bilaabmay.

Tababarka loo diyaariyay wareegga 3aad oo cinwaankiisu yahay “Iyada oo la raacayo Aragtida Dowladda Waxsoosaarka Qaybaha” ayaa loo bilaabay Xafiiska Ganacsiga, Warshadaha iyo Maalgashiga, Xafiiska Caafimaadka, Beeraha, Xafiiska Biyaha iyo Macdanta, Ururka Warbaahinta iyo Isgaarsiinta, Adeegga Diiwaangelinta Dukumentiyada iyo Shahaadooyinka, Xafiiska Horumarinta Magaalooyinka iyo Dhismaha, iyo shaqaalaha Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda. Tababarka la bixinayo wuxuu…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ አባላት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

በዚህም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት፣ ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንዲሁም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የፓርቲ አባላት ስልጠናው መሰጠት ጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመደመር መንግስት እይታ የግብርና የገጠር የመዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ጉዞ፣ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣ የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚሉት ርዕሶች ላይ የሚሰጥ ይሆናል። የስልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና መካሄድ ጀምሯል

ለ3ኛ ዙር “በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ስልጠና ለንግድ፣ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ፣ጤና ቢሮ፣ግብርና ውሃ እና ማዕድን ቢሮ፣ብዙሃን እና መገናኛ ድርጅት፣ የሰነዶች ምዝገባ ና ማረጋገጫ አገልግሎት፣የከተማ ልማት ናኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም ለመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በዋናነት የብልጽግና ፓርቲ ለዘርፎች ያለው እይታ ፤ዘርፎች ለሃገረ መንግስት ግንባታ ያላቸውን…

Read More

የካቢኔ ውሳኔዋች

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ከሰአት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዋች ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። 1ኛ:- የከተማ ወረዳዎች አደረጃጀት ላይ ተወያይቶ አፅድቋል። 2ኛ:- የከተማ መሬት ይዞታ አገልግሎቶች ተመን ማሻሻያ ላይ ካቢኔው ተወያይቷል። 3ኛ:- የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት ማቋቋሚያ ደንብ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። በመጨረሻ ካቢኔው በመሬት እና መሬት ነክ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አስተላልፏል። የድሬዳዋ…

Read More

የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምፅ ፀደቀ

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተለያዩ ሹመቶች በተጨማሪ 3 ረቂቅ አዋጆችን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር መካከል የዘላቂ እና ንፁህ ኢነርጂ ተደራሽነት ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የፓን አፍሪካ እሳቤ አዲስ አብነት ነው፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ታላቁ የኢትዮጵያ ግድብ ከኃይል ማመንጫ ግድብነት ባሻገር በራስ አቅም የራስን መሻት ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ የፓን አፍሪካ እሳቤ አዲስ አብነት መሆኑን የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ተናገሩ። የሩስያው አርቲ ሚዲያ ባዘጋጀው የአፍሪካ ሚዲያ እውቅና መድረክ የሚታደሙ የሀገራት የኮሙኒኬሽን እና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴሮች እና ተወካዮች፣ የቀድሞ የፓን አፍሪካ መሪዎች ልጆች፣ የአፍሪካ ሀገራት የሚዲያ ተቋማት ኃላፊዎች…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 2 ሺ 4 መቶ በላይ የሚሆኑ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክትን ወደ ስራ ለማስገባት ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተደረገ::

ኤስ ኦ ኤስ (SOS) የህፃናት መንደር በድሬዳዋ አስተዳደር ለ አምስት ዓመታት የሚተገበር ”Green growth -empowering youth for green future project ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን በዛሬው ዕለት ፕሮጀክቱን ወደ ስራ ለማስገባት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል። በዚህም በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ…

Read More

Waxaa lagu dhawaqay in laga shaqeeyo Yaraynta xanunka HIV AIDS iyo abuurista jiil naadif ka ah musuq masuqaa sii dhaqalaha dalka kor lagu qado.

Maalinta Caalamiga ah ee La-dagaallanka Musuqmaasuqa oo loo dabaaldgay markii 22aad, iyadoo halku dhagg loga dhigay “Jiil Anshaxaysan,iyo kudhaqan Hay’ad nidamsan!” iyo maalinta HIV AIDS,ee 38aad,ee heer caalami,halka heer qarana markii 37aad,ay tahay ayaa sii wada jir ah maanta ismamulka diridhaba loga xusay. Waxaana,Dood ballaaran oo ku saabsan yaraynta unuglanta HIVga, iyo ka hortagga bixinta…

Read More

“ኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ በየክልሎች የሚከናወኑ ከ17 ዓመት በታች የስፖርት እንቅስቃሴዎችን በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቃል።”:-የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ እና የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የተሰማቸውን ደስታ በመግለፅ ለመላዊ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ብሄራዊ ቡድኑ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተሰቶ በመሰራቱ የተገኘ ድል መሆኑን ኮሚሽነር አለሙ ገልፀው፤ የኢትዮጵያ ከ17…

Read More

Dhaloota HIV fi Malaammaltummaarraa Bilisa Ta’e Oomishuun Biyya Dinagdee Cimaa Jabduu Ijaaruu Barbaachisa Jedhame.

Biiroon Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Mataduree “Saaxilamummaa HIV xiqqeessuufi Kenninsa Tajaajilaa Malaammaltummaarraa Bilisa Taasisuu ” jedhanirratti Hojjettootaafi Ogeeyyii Komunikeeshinii Wajjiin Waltajjii Marii Gaggeesse. Waltajjii marii kanarratti argamuun haasaa kan taasisan Hogganaa Biiroo Dhimmoota Komunikeeshinii Gootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaatti Obbo Buruk Fallaqaa dhaloota Naamusaa gaarii gonfachuun malaammaltummaa balaaleeffatuu HIVrraa bilisa ta’e Uumuun akka guddina…

Read More