በ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም የድሬዳዋ አስተዳደር አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በሰመራ ሎጊያ ከተማ ከህዳር 6 እስከ 10 መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን ወደ ስፍራው ያቀናው የአስተዳደሩ ልዑክ ቡድን የተሳትፎ የአፈጻጸም ሪፖርት በአስተባባሪ ኮሚቴ ቀርቦ ተገምግሟል። በመድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ልማት ስራ አስኪያጅ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም አስተዳደሩ በዘንድሮ የከተሞች ፎረም ከዚህ ቀደም ከነበረው ተሳትፎ የተሻለ ስራዎች ይዞ መቅረቡን ጠቅሰው በ14 ዘርፍ እና…

Read More

ለኤች አይ ቪ ተጋላጭነትን በመቀነስና ከሙስና የፀዳ ትውልድ በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ ያላት ሀገር መፍጠር ይገባል ተባለ

የዘንድሮው የአለም የፀረ ሙስና ቀን “ትውልድን በስነ ምግባር ፤ ተቋምን በአሰራር! ” በሚል መሪ ቃል ለ22ተኛ ጊዜ እየተከበረ ሲሆን የአለም የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀን ደግሞ ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ዘላቂነት ማረጋገጥ በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38 ኛ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ37 ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ…

Read More

Dargaggoonni hojii tola ooltummaa irratti hirmaachuun Naannoo isaanii kunuunsuu fi hawaasa isaanii fayyadamoo taasisuu akka qaban dhaamame

Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Dirree Dhawaa Goflaa Dargaggootaa tajaajila tola ooltummaa ganna bara 2018 waliin walqabatee duula qulqulleessuu fi biqiltuu kunuunsuu gaggeessaniiru. Saganticha irratti kan argaman Hogganaan Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Dirree Dhawaa kan ta’an Obbo Ibraahim Yuusuf akka ibsanitti, duulli qulqullinaa kun dargaggoota waliin ta’uun kan raawwatame yoo ta’u, hojiin tola ooltummaa ganna bara…

Read More

Waxaa si weyn loo aaminsan yahay in dhalinyaradu ay door muhiim ah ku leeyihiin horumarinta bulshada, iyagoo had iyo jeer ku lug yeesha shaqada iskaa wax u qabso, daryeelka deegaanka iyo ka qayb qaadashada arrimaha waxtarka u leh bulshadooda. Arrintaas darteed, Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee Dire Dhabe, isaga oo kaashanaya Garabka Dhalinyarada, waxa uu hirgeliyay olole nadaafadeed iyo daryeel geedo ah oo la xiriira adeegga iskaa wax u qabso ee xagaaga 2018.

Mudane Ibrahim Yusuf, oo ah Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqada ee laanta Dire Dhabe isla markaana ka qayb galay barnaamijka, ayaa sheegay in ololaha nadaafadda lagu fuliyay wada shaqeyn lala yeeshay dhalinyarada, halka daryeelka geedahana loo sameeyay geedihii la beeray intii lagu jiray shaqada iskaa wax u qabso ee xagaaga 2017. Waxa uu sidoo kale tilmaamay…

Read More

ወጣቶች ሁሌም በበጎ ፍቃድ ስራዎች በመሰማራት አካባቢያቸውን የመንከባከብና ማህበረሰባቸውን የመጥቀም ስራ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻና የችግኝ እንክብካቤ አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ከወጣቶች ጋር በመተባበር የፅዳት ዘመቻ መከናወኑን እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል። በተለይም ወጣቶች ሁሌም በበጎ…

Read More

ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ አዲስ ቅርንጫፉን በሃረማያ አስመረቀ

ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ተደራሽነቱን በማስፋት በማያ ሲቲ በሃረማያ ከተማ አዲስ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ የፋይናንስ ተደራሽነቱንና አካታችነቱን በማጠናከር የተቋሙ ታላሚ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ማለትም መጠነኛ ገቢ ያላቸውና አነስተኛ ገቢ በሚያስገኙ ሥራዎች የተሰማሩትን ብሎም ወጣቶችና ሴቶችን በስፋት በሚሰጣቸው የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶቹ እየደረሰ ይገኛል። ዛሬም የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት አዲስ ቅርንጫፉን በታሪካዊው የሃረማያ ሃይቅ…

Read More

የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራር እና ሰራተኞች ዛሬ ከሰዓት በኋላ የኤች አይ ቪ ኤድስ እና የነጭ ሪቫን ቀንን አከበሩ። “ተግዳሮቶችን በመቋቋም የኤች አይ ቪ ኤድስ ምላሽን ማረጋገጥ ” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ 37ኛ ጊዜ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ38ኛ ጊዜ የሚከበረው አለም ዓቀፍ የኤች አይ ቪ ኤድስ ቀንን እና “ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ…

Read More

Itiyoophiyaatti Ambaasaaddarri Faransaay Kabajamoo Aleeksiis Laameek gara ‘Itiyoophiyaa Xiqqoo’ Dirree teenyaa dhufuu isaaniitiin Onneerraa gammachuu guddaatu ​​natti dhaga’ama.

Daawwannaan hojii kun, waamicha kanaan dura Kabajamoo Ministirri Muummee Abiy Ahimad (PhD), Pirezidaanti biyya Faransaay Maakrooniif akka gara Itiyoophiyaa dhufanii Inveestii godhaniif jecha afeerraa dhiheeysanifitti aanuudhaan kan gaggeefame Daawwiin hujii kun, Hariiroo seena-qabeessa ta’e kan yeroo dheeraadhaaf Dirree Dhawaa fi biyya Faransaay jidduu jiru daran kan cimsuudha. Turtii walgahii kan Garee Miseensoota inveestimantii 16 qabuufii…

Read More

በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አንባሳደር አሌክስ ላሜክ የተመራ ልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ድሬዳዋ ከተማ ገባ

ልዑኩ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጋር እንዲሁም ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በማህበራዊ ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በዲፕሎማሲው መስክ ስራዎችን በተጠናከረ መልኩ መስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ላይ ምክክር የሚያደርግ ይሆናል። ልዑኩ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ በድሬዳዋ አስተዳደር…

Read More

ፈረንሳይ እና ድሬዳዋ በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መስኮች ስራዎችን በጋራ አጠናክረው እንደሚሰሩ አስታወቁ

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አንባሳደር አሌክስ ላሜክ ከተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መስኮች ስራዎችን በጋራ አጠናክሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ላይ ተወያይተዋል። በዚህም በመድረኩ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ ድሬዳዋ ቀንም ለሊትም እንቅስቃሴ ያላት ሰላማዊ ከተማ…

Read More