የምግብ ዋስትና ችግር ዓለምን ወደ ከፋ ቀውስ የሚመራ ትልቅ ፈተና ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አካባቢን በማልማት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አለመቻል ተስፋ መቁረጥን በመፍጠር ወደ ግጭት፣ ሽብርተኝነት እና ፍልሰት የሚያመራ የዓለም ስጋት መሆኑን የጣሊያን ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሚኒስትሮች ምክርቤት ፕሬዚዳንት ጆርጂያ ሜሎኒ ገለጹ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ሁለተኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ሥርዓት ጉባዔ ላይ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትሯ፥ ጉባኤው በአፍሪካ ሲካሄድ የመጀመሪያው መሆኑን ጠቅሰው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

Read More

Torbee Dharraa Dirree Dhawaa 4ffaa, “Guyyaa Dirree Dhawaa Idil-addunyaa” sagantaalee adda addaatiin bifa miidhagadhaan kabajamuu irratti argama.

Ganama har’aa sa’aatii 12:00 irraa eegalee addabaabayii Lagahar irraa sochiin ispoortii fi sochii qaamaa eegalame, itti aansuunis hojiiwwan misooma koridoorii bulchiinsi kun gaggeeffaman miilaan deemuun, akkasumas agarsiisa suuraa ilaalcha waliigalaa ayyaana waggaa sadan darban torbaan Dharraa Dirree Dhawaa keessatti gaggeeffamaa ture agarsiisu, fi sagantaa dhandhamaa nyaata mi’aawaa fi aadaa qophaa’e. Qondaaltonni bulchibsaa olaanoon Kantiibaan Dirree…

Read More

Toddobaadka xisaha diridhabe ee marki 4-aad ayaa si wayn looga xusaya magaalada Diridhabe.

Waxaa 5-ta maalmood ee soo socda magalada diridhabe lagu xusayaa toddobadka xisaha Diridhabe, iyadoo dood cilmiyeed diirada lagu saarayo dhaqanka, taariikhda, afka iyo haybta qoomiyadaha, suugaanta, tartamada ciyaaraha, booqashooyinka mashaariicda horumarineed, iyo munaasabado lagu xoojinayo wada jirka. Toddobadka xisaha diridhabe waa goob ay isugu yimaadaan dadwaynaha ku dhaqan magaalada Diridhabe iyo asxaabtooda meelkasta oo ay…

Read More

Xisaha Todobaadka diridhabe 4-aad ee“Maalinta Diridhabe Caalamiga ah” ayaa si wayn loogu xusayaa munaasabado kala duwan.

Saaka oo saacadu markay ahayd 12:00 Subaxnimo ka bilaabmay fagaaraha lagaarka diridhabe, waxa ka bilaabmay socdal lug ah oo u maamulku ku soo mareen hawlaha horumarinta wadooyinka iyo sidoo kale bandhig sawireed lagu soo bandhigayay muuqaalka guud ee xafladan oo lagu soo bandhigayay sadexdii sano ee la soo dhaafay ee xisaha toddobadka diridhabe, iyo barnaamij…

Read More

Torbee Yaaddoo Dirree Dhawaa ” Guyyaan Dirree Dhawaa Addunyaalerssaa Taateewwan Garagaraatiin Kabajamoo Jira.

Torbeen Yaaddoo Dirree Dhawaa Har’a irraa jalqabee guyyoota 5iif taateewwan garagaraatiin kan Kabajamu yommuu ta’u , ganama har’aa sagantaa deemsa miilaafi Shirrishirrii baaburaatiin gaggeeffameeti jira. Guyyaa Dirree Dhawaa Kabajamu kanaanis dhalattoonnifi jaalattoonni Dirree Dhawaa biyya keessaafi biyyoota ambaa jiraatan dhufanii jaalalaafi dharraa Dirree Dhawaa kan Itti ba’an , ganama kana addababa’ii Lagaharirraa jalqabuun sosochii ispoortii,fiigichaafi…

Read More

በ4 ተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት “ዓለማቀፍ የድሬዳዋ ቀን’ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ዛሬ ማለዳ ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ከምድር ባቡር አደባባይ መነሻውን ያደረገ ስፖርታዊ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ተከትሎ የእግር ጉዞ በአስተዳደሩ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ስራዎች ጉብኝት እንደዚሁም ባለፉት ሶስት ዓመታት የናፍቆት ድሬ ሳምንታት የነበሩ የበዓሉን አጠቃላይ ገፅታ የሚያስቃኝ የፎቶ አውደ ርዕይ እና የድሬ ጣፋጭና ባህላዊ ምግቦች ቅምሻ መርሐግብሮች ተከብሯል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከር ጁሀርና…

Read More

በ4ተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት “አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን” በተለያዩ መርሃ ግብሮች በድሬዳዋ እየተከበረ ነው

4ኛው ናፍቆት ድሬ አለም አቀፍ የድሬዳዋ ቀን በሚል ስያሜ ከዛሬው የመክፈቻ የእግር ጉዞ የብሄር ሄረሰቦች ባህል፣ ታሪክ፣ ቋንቋና የማንነት መገለጫዎች ላይ ትኩረት ያደረጉ ሲንፖዚየም፣ የስነ-ፅሑፍ ስራዎች፣ስፖርታዊ ውድድሮች የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት እንዲሁም አብሮነትን በሚያጠናክሩ ሁነቶች ለቀጣይ 5 ቀናት ይከበራል። ናፍቆት ድሬ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆችን ከመላው ዓለም በሰባሰብ ናፍቆታቸውን ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት ከመሆኑም ባለፈ በአስተዳደሩ በማህበራዊ እና…

Read More

ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ በ3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ተሸላሚ ሆነ

ተቋሙ በፎረሙ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ባበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ 3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ላይ የተሳተፈው ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመንግስት ከተቋቋሙ የአነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተቋማት መካከል ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች የላቀ የብድር፣ የቁጠባ እና የሙያ ድጋፍ በመስጠት ሶስተኛ ደረጃ በመውጣት የክሪስታል እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የ2017 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም በአስተዳደሩ ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን ተገመገመ

በዚህም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸው ተግባራት የተከናወኑ በርካታ ሥራዎች በሪፖርት አቅርቧል። የድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድኑ የቀረበውን ሪፖርት ከተመለከተ በኋላ ባለስልጣን መስሪያቤቱ ሚሰጡ ግብረመልሶችን በመተግበር ረገድ በአመቱ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቡን አንስተዋል። የተሰሩ ስራዎችን መረጃ በአግባቡ በማደራጀት እረገድም ጥሩና ከዚህ በበለጠ እያጠናከሩ መሄድ እንደሚገባ ያስገነዘቡ ሲሆን የድጋፋዊ ክትትሉም አላማ ባለስልጣን መስሪያቤቱ በበጀት አመቱ ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም…

Read More

አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ህብረት የ 2017 ዓ.ም አራተኛ መደበኛ ኮንፍረንስ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል

በዚህም በኮንፍረንሱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ፓርቲው በርካታ ፈተናዎችን በመቋቋም ውጤታማ ስራዎችን በመስራት የህዝቡን ተጠቃሚነት ማሳደጉን ተናግረዋል። የከንቲባ ጽ/ቤት እና የተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ በ 2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም በአመራሩና በአባሉ የአስተሳሰብና የተግባር መቀራረብን ለማምጣት፣ አደረጃጀትና አሰራሮችን በጥብቅ ዲሲፒሊን ተግባራዊ በማድረግ፤ የውስጠ ፓርቲ ተግባራትን ለማጠናከር እና የዲሞክራሲ ስርዓቱን በማጎልበት…

Read More