በ 15 ዓመታት የለንደን ቆይታዬ የቀሰምኩትን እውቀትና ልምድ ተጠቅሜ ማህበረሰቤን ለማገልገል ዝግጁ ነኝ”
አራተኛው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት ከሀምሌ 21 እስከ ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም “ናፍቆት ድሬ ለድሬዳዋ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል። በዚህም በበዓሉ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ለመሳተፍ ከ 15 አመታት የለንደን ቆይታ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገሩ ድሬዳዋ የመጣው ወጣት አርተን በበዓሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊሳተፍ በመሆኑ የተሰማውን ከፍተኛ ደስታ ገልጿል። ወጣት አርተን ትውልድና እድገቱ ድሬዳዋ ሲሆን ትምህርቱን…


