በፌዴራል ስራና ከህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እና ባለሞያዎች የተመራ የልዑካን ቡድን በአስተዳደሩ ስራና ከህሎት ቢሮ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ጉብኝት አካሂዷል::
በሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱ የኢንዱስትሪ ግንኙነት እና የስራ ሁኔታዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥኡመዝጊ በርሄ ለተመራው ቡድን የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ም/ኃላፊ እና በቢሮው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በዘርፉ እየተከናወኑ ሳላሉ ስራዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል። ከነዚህም መካከል ከስራ እድል ፈጠራ በከተማ እና በገጠር ስለተከናወኑ ሥራዎች እንዲሁም የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ማዕከል አገልግሎት…


