“Diridhaba waxay aad ugu baahan tahay horumarka iibka iyo adeegyada nadaafadda ee ku habboon si ay u noqoto aag ganacsi oo xor ah iyo xarun warshadeed”

Duqa is Maamulka Diridhaba, Mudane Khadir Juhar. IsMaamulka Diridhaba, ayaa laga dhagax dhigay dhismaha warshad lagu daweeyo wasakhda oo aay ku baxayso kharash dhan 1.3 bilyan oo birr. Iyada oo ka hadlay munaasabadda,dhagax dhiga Duqa Magaalada mudane Khadir Juhar, oo sheegay in dowladdu ay maamulayso mashaariicdeeda guryaha iyo hagaajinta nidaamka daawaynta wasakhda. Wuxu sheegtay in…

Read More

Dirreen Dhawaa Naannawa Daldala Bilisaa fi Jidugala Indastirii Kutaa Baha biyyaa akka ta’uu isheetti Dhiheessiin Bishaanii guddina ishee madaalu ni barbaachisa jechuun Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan.

Baasii Birrii Biiliyoona 1.3’n Bulchiisa Dirree Dhawaa kilaastara Asallisootti ijaaramuuf, Iddoo Hoggantoota Ol-aanoo Feedraalaatii Fi Bulchiinsaa arkamanitti Dhagaan bu’uuraa kaayame. Ministeerri Ministira Bishaanii Fi Inarjii Dr Injiinar Habtaamuu Ittafaa, Piroojaktichi Rakkoo Bishaanii furuun gamatti Miidhagina Magaalaatii fi hiree hojii Uumuu Keeysatti shoora ol’aanaa qabaachuus ibsan. Piroojaktiin ijaaramu kun Qaama Piroojaktii Bishaan Dhugaatii fi Qulqullina Magaalota…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገነባውን ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ለማስጀመር የውኃ እና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ድሬዳዋ ከተማ ገብተዋል።

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ በክቡር አብዲ ሙክታር፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ም/አፈጉባኤ በክብርት ከሪማ አሊ፣ በካቢኔ አባላት እንዲሁም በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Read More

ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ በስኬት አስተናግዳለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር::

ኢትዮጵያ 39ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት ማስተናገዷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ብሔራዊ የዝግጅት ኮሚቴ ሰብሳቢና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በሰጡት መግለጫ፤ ጉባኤው የኢትዮጵያን የላቀ የመስተንግዶ አቅም፣ አስተማማኝ የጸጥታ ሁኔታና ጨዋነት የተሞላበት የእንግዳ ተቀባይነት ባህል በተግባር ያስመሰከረ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ ስኬት ሊመዘገብ የቻለው በሕዝባችን ትዕግሥትና እንግዳ ተቀባይነት፣ በጸጥታና…

Read More

39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔና የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ

በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤና 2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ በስኬት መጠናቀቃቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ፤ የአዲስ አበባ ከተማን ሰላምና ደኅንነት የበለጠ በማጠናከር በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ እጀባና አስተማማኝ ጥበቃ በማድረግ ጉባኤዎቹ በሰላም እንዲጠናቀቁ ማስቻሉን ገልጿል። መላው የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አመራርና አባላት የተሰጣቸውን…

Read More

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ ልማትን ለመደገፍ በወገንተኝነት እንቆማለን።

የድሬደዋ አስተዳር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የቀቤና ልማት ማህበር እና ልዩ ወረዳ ያዘጋጁት የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ የተኳሄደ ሲሆን በአስተዳደሩ የሚኖሩ የቀቤና ተወላጆች በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ለሚገኝው ልዩ ዞን የሚያደረጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጠሉ ጥሪ ቀርቧል። የድጋፍ መረሀ ግብሩ በልዩ ወረዳው ለሚገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት እና ጠቅላላ ሆስፒታል የገቢ ማሰባሰቢያ ነው። በኹነቱ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ::

አዲሱን የኅብረታችን ሊቀመንበር፤ የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬን አግኝቼ በተረከቡት ኃላፊነት ደስታዬን ገልጬላቸዋለሁ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የአፍሪካውያን ጠንካራ ትብብር እና ቀጣናዊ ግንኙነቶችን ለማሳደግ በሚያስችሉ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገናል ብለዋል።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሁለተኛው ቀኑን ከያዘው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን፣ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፣ የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ዛሬ ከኬንያ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር በአኅጉራዊ የቅድሚያ ጉዳዮች እና የወል ፍላጎቶቻችን ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል” ብለዋል።

Read More

“ሴቶችን በየዘርፉ ማሳተፍ ሀገርን እንደ ማሳተፍ ይቆጠራል” – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው::

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም (OAFLAD) ጉባኤ ላይ በመገኘት ንግግር አድርገዋል። ቀዳማዊት እመቤቷ በንግግራቸው፤ የዘንድሮው የ30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጉባኤ “የአፍሪካን ሴቶች ፈተናዎችን የመቋቋም ዐቅም መገንባት፡- የአየር ንብረት፣ ግጭቶች እና ዘላቂ ነገ” በሚል መሪ ሃሳብ መካሄዱን ገልጸዋል። ይህ መሪ ቃልም በጾታ እኩልነት፣ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚ ዘርፍ እና በአየር…

Read More