ለድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች በሙሉ!
በመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ይገኛል፡፡ ይህን ተክሎም ሀገራት በቀጣናው በተፈጠረው ቀውስ ሳቢያ የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ርምጃዎችን መውሰድ ጀምረዋል፡፡ በዓለም ግዙፍ ኢኮኖሚ ያላቸው ቻይና እና ጃፓን ጨምሮ ሌሎች ሀገራት አይቀሬ የሚመስለውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ውሳኔዎችን እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡ በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት፣ ሀገራችንን ጨምሮ ነዳጅ ገዝተው…


