Amharic
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መንግስታዊ ያልሆኑ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ
በዛሬው እለት በቢፍቱ ሞል በተዘጋጀው መንግስታዊ ካልሆኑ የትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን ሰፊው የትምህርት ተቋማት እና አመራሮች ተገኝተውበታል። በዚህ መድረክ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሱልጣን አሊይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ዛሬ እዚህ የተገኘነው በጋራ ምክክር አድርገን የትምህርት ዘርፉ የተሻለ ጥራት ያለው ስራ ለመስራት ነው ብለዋል። ባለፉት ወራት በትምህርት ዘርፍ በተደረጉ የዳሰሳ ጥናት…
አረንጓዴ ልማት ዘመቻውን ህብረተሰቡ በባለቤትነት እንዲመራው የመገናኛ ብዙሃን የጀመሯቸውን ውጤታማ ተግባራት ማጠናከር አለባቸው
የመገናኛ ብዙሃን የአረንጓዴ ልማት ዘመቻውን ለህብረተሰቡ በማስረፅ በባለቤትነት እንዲመራው የጀመሯቸውን ውጤታማ ተግባራት የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ አለነ ገለጹ። “አረንጓዴ ልማት ለዘላቂ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ኢዜአ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት ተጠናቋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ እውነቱ አለነ በፓናል ውይይቱ ማጠናቀቂያ ወቅት፤ ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂን በመዘርጋት…
ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ 34ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ነው፡፡ የ2017 ዓ.ም. የፌደራል መንግስት በጀት የአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነውን የ2016-2018 የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ…
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በ3ኛው የብሪክስ አባል ሀገራት ተወካዮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እና በብሪክስ የኢትዮጵያ ዋና ተወካይ አቶ ማሞ ምህረቱ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ዛሬ በሩስያ በጀመረው 3ኛው የብሪክስ የአባል ሀገራት ተወካዮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። አቶ ማሞ በስብሰባው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በተለዋዋጭ እና ሊተነበይ በማይቻል የዓለም ኢኮኖሚ እና ፖለቲካ ምኅዳር ውስጥ ብሪክስ ሀገራትን እና ሃብቶችን በማሰባሰብ ዓለም አቀፍ ተግዳሮቶችን በአጋርነት መንፈስ ለመቅረፍ…
ዜና በድሬዳዋ አስተዳደር ለዲያስፖራ የሚሰጠው አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
በድሬደዋ አስተዳደር በንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የዲያስፖራ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በአስተዳደሩ ከሚገኙ የመንግስትና የግል ተቋማት ለዲያስፎራ የሚሰጡትን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ ይረዳ ዘንድ ከዲያስፖራ ፎካል ፐርሰን ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ:: በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ የቅድሚያ ኢንቨስትመንት መስክ እና መሬት በማቅረብ እና በማልማት የተሻለ የካፒታል አቅም ያላቸው ዲያስፖራዎችን በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስክ እንዲሳተፉ ለማስቻል እና የቤቶች…
እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ።
መላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቼ የሁለት ወራት የጾም፥ ፀሎትና ስግደት ጊዜ አጠናቃችሁ፥ ለናፈቃችሁት የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም እና በጤና ስለደረሳችሁ እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል። በዓሉን ስታከብሩ… እውነተኛ ፍቅር ካለን አንዳችን ለሌላኛው መስዋዕት በመሆን የወደቁትን ማንሳት፥ የተራቡትን ማብላት፥ ያዘኑትን ማፅናናት እንደምንችል እና ከበርካታ ልዩነቶቻችን ይልቅ ሰብዓዊ አንድነታችን እንደሚበልጥ በመገንዘብ ሊሆን ይገባል። በቀጣይ እያንዳንዳችን ብዝሀነታችንን በአገራዊ…
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለ2016 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢየሱስ ክርስቶስ መከራና ሞት፤ ግፍና ሙስናን፤ ሲዖልና መቃብርን አሸንፎ የተነሣበትን የትንሣኤ በዓል በየዓመቱ እናከብራለን። ከበዓሉ በፊት የሕማማትን ሰሞን እናሳልፋለን። ሰሞነ ሕማማቱ ፈተናን፣ ስቃይን፣ ክህደትን፣ አሳልፎ መስጠትን፣ የክፉዎችን ኅብረት፣ የምናስብበት ነው። ሐሰት ያሸነፈች፣ እውነት የተሸነፈች መስላ የታየችበት ነው። ብዙዎች መሥዋዕትነትን ፈርተው የሸሹበት ነው። አንዳንዶችን የሚያልፍ ጎርፍ ወሰዳቸው፤ አንዳንዶችን የሚሰክን…


