በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር፣ ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን የዜሮ ድምር ፖለቲካ ነው። በሀገራችን የተለመደው በጉልበት አሸንፎ ሥልጣን የያዘ ኃይል፣ በጉልበት ተሸንፎ ሥልጣን እስኪለቅ ድረስ ሁሉንም ጠቅልሎ የሚቆጣጠርበት እና የፈቀደውን የሚያደርግበት የፖለቲካ ባህል ነው። የለውጡ መንግሥት…

Read More

ሀገራዊ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን በብቃት ለመምራት የዘርፉን ባለሙያዎች አቅም የማሳደግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

ሀገራዊ ተልዕኮን በአግባቡ የተረዳና በእውቀት የሚመራ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያን ለመፍጠር የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለፌዴራል እና ለክልል የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጠው የቆየው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ስልጠናው በአምስት ርእሰ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2016 በጀት አመት የ 9 ወር የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መስሪያ ቤቶች ፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በዛሬ እለት የተጀመረ ሲሆን በከሰዓቱ ውሎም የዘጠኙ የከተማ ወረዳዎች እና የአራቱ የገጠር ክላስተሮች የ 2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ተገምግሟል ። የሪፖርት ግምገማ መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

Read More

ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን ሁለንተናው የእድገት መሰረቶቻቸው ተሟልተውላቸው የሚያድጉበትን ሁኔታ ለመፍጠር ሁሉን አቀፍ ትብብርና ትኩረት ያስፈልጋል ለዚህም የባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

በኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደር ድሬዳዋ ቅርንጫፍና በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህጻናት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሒዷል ፡፡ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያቶች ያጡ ህጻናትን በመንደር በማሰባሰብ ሁለንተናዊ የእድገት መሰረታቸው ተጠብቆ እንዲያጉ እየሰራ የሚገኘው ኤስ ኦ ኤስ ( SOS) ህጻናት ወደ ጎዳና እንዳይወጡ የቤተሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጄክት ቀርጾ እየተገበረ መሆኑን የሐረር ኤስ ኦ ኤስ…

Read More

የ2016 በጀት አመት የማዘጋጃ ቤታዊ የሴክተር ተቋሟት፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ ተካሄደ።

በመድረኩም የአስተዳደሩ ፕላን እና ልማት ኮሚሽን ሀላፊ አቶ ሀይለማሪያም ዳዲ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። በአስተዳደሩ ገቢን በተመለከተ በባለፋት ዘጠኝ ወራት ከ3.2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የተገለፀ ሲሆን ይህም የእቅዱን 85%ማሳካት መቻሉ በሪፖርቱ ተገልጿል ። በአጠቃላይ በአስተዳደሩ ከሚሰበሰበው እና ከፌደራል ከሚገኝው ድጎማ ተጣምሮ ከሚገኝው 7.1ቢሊዮን ብር ውስጥ በባለፋት ዘጠኝ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የ2016 በጀት አመት የማዘጋጃ ቤታዊ የሴክተር ተቋሟት፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።

መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር እንዲሁም ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ በጋራ የመሩት ሲሆን የዘጠኝ ወር የመንግስታዊ እቅድ አፈጻጸም በሪፖርት ግምገማ መድረኩም በዋናዋና ቁልፍ ተግባራት በማክሮ ኢኮኖሚ፣ የማስፈፀም አቅም በሀብት አጠቃቅም እና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ተገልጿል። ከመድረኩ ጋር በተያያዘ ያሉትን ዝርዝር መረጃዎች የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ወደ እናንተ የሚያደርስ…

Read More

ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፍስሃ ይታገሱ በአስተዳደሩ ከሚገኙ አስመጪዎች ጋር ውይይት አካሄዱ።

በድሬዳዋ አስተዳደር የንግድ ስርዓቱን የተሳለጠ ለማድረግ እና በኢኮኖሚው ላይ የተፈጠረውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት አስመጪዎች ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ፍስሃ ይታገሱ ገለፀ። በሀገራችን በንግድ ስርዓቱን የሚስተዋሉ በርካታ ችግሮች በመከሰታቸው በምርት አቅርቦት ላይ ችግር እየተከሰተ እንደሚገኝ ጠቁመዋል። አስመጪዎች በበኩላቸው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጋር ቅንጅት አለመኖሩ ችግሮቹ በስፋት መከሰታቸውን ጠቁመው ከግምሩክ ስርዓት…

Read More

“በድሬዳዋ በስራና ክህሎት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች የሚበረታቱና ወደ ሌሎች አካባቢዎችም በተሞክሮነት ሊወሰዱ የሚገቡ ናቸው”

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ዳንኤል ተሬሳ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ በክቡር አቶ ዳንኤል ተሬሳ የተመራ የሱፐርቪዥን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ሲያካሂድ የቆየውን ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን አጠናቆ ግብረመልስ ሰጥቷል፡፡ ልኡክ ቡድኑ ለአንድ ሳምንት ባካሄደው ድጋፋዊ የመስክ ምልከታና ክትትል ዙሪያም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ በተገኙበት አጠቃላይ ግብረ መልስ ሰቶ ውይይት ተደርጓል። በዚህም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ “ብቃት” የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮጀክት ሁለተኛ ዙር የህይወት ክህሎት ስልጠና ያጠናቀቁ 2 ሺ ሰልጣኞች የምርቃት መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት በድምቀት ተካሂዷል

በዚህ የሰልጣኞች የምርቃት ፕሮግራም ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ በመገኘት ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። አቶ ሀርቢ ተመራቂዎችን በቀጣይ በተለያዩ ፋብሪካዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ በምትቀላቀሉበት ወቅት በስነ-ምግባር የታነፃችሁና በታታሪነት የምታገለግሉ መሆን ይገባቹሀል በማለት የመከሩ ሲሆን፤ ለዚህ መርሀ ግብር መሳካትም አስታዎፆ ላበረከቱ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደሩ የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት እየተሰሩ ያሉ ስራዎች አበረታች ውጤት እያመጡ እንደሚገኙ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፍስሃ ይታገሱ ገለፁ።

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ልዑክ ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ከዋጋ መረጋጋት ጋር በተያያዘ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱም እለት እንደተገለፀው መንግስት ከቀረጥ ነፃ በመፍቀድ መሠረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በፍራንኮ ቫሉታ እንዲያስገቡ የተፈቀደላቸው የጅምላ አከፋፋይ ነጋዴዎችን የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ በሚኒስትር ዴኤታው በተመራው ልዑኳን ቡድን ተዘዋውረው ተጎብኝተዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ገበያውን ለማረጋጋት እና መሠረታ የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቹ…

Read More