የድሬዳዋን የኢንቨስትመንት አማራጮች፣ የቱሪስት መስህቦችና መዳረሻዎችን በማታዋወቅ በኩል የሆቴልና ቱሪስ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ሰራተኞችን አቅም መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ
ከድሬዳዋ የንግድና ኢንደስትሪ ማእከልነት ጎዞ ፍጥነት ጋር እኩል መራመድ የሚችል የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ልማት ስራ አስፈላጊ መሆኑ የተገለጸው ከአርባ ስድስት ሆቴሎች ለተውጣጡ አንድ መቶ ስልሳ ሰራተኞች ስልጠና ማጠናቀቂያ መድረክ ላይ ነው ፡፡ ለተከታታይ አራት ቀናት የድሬዳዋ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከሆቴል ባለንብረቶች ማህበር ጋር በመተባበር የተሰጠውስልጠና የሆቴል ምግብና መጠጥ መስተንግዶና እንግዳ ተቀባይ ሰራተኞች አቅም በማጎልበት፤ የአስተዳደሩን…


