የዓብይ ፆምን ለሚፆሙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎች እና ጣፋጭ ምግቦችን የመስጠት መርሀ-ግብር በዛሬው እለት ተካሄደ ።
በድሬዳዋ የወረዳ 03 አስተዳደር እና የእስልምና እምነት ተከታዮች የድሬዳዋ ርዕሰ አድባራት ወገዳማ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን የዓብይ ፆምን ምክንያት በማድረግ ለእምነቱ ተከታዮች በዛሬው እለት የታሸጉ ውሀዎችን እና ጣፋጭ ምግቦችን ሰተዋል ። በዛሬው እለት በድሬዳዋ ርዕሰ አድባራት ወገዳማ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን የዓብይ ፆምን ፆመው ለወጡ የእምነቱ ተከታዮች የተደረገው የታሸጉ ውሀዎች እና…


