#ዜና | ታላቁ የረመዳን ፆምን በማስመልከት 100 ለሚሆኑ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታ ድጋፍ ተደረገ ።

በክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም በተሰየመው የገንደ ገበታ አንደኛና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን በማስገንባት ላይ ያለው የኤንዲ ኢንቨስትመንት ግሩፕ(ND Investment Group) ባለቤት እና ስራ አስኪያጅ የሆነ ኢንጂነር ነገራ ድጉማ ከሀጂ መሀመድ ኡመር ጋር በጋራ በመሆን መጪውን የረመዳን ፆምን በማስመልከት አንድ መቶ ለሚሆኑ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ፍጆታዎችን በዛሬው…

Read More

#ዜና | በክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም በተሰየመው ትምህርት ቤት ላይ ተማሪዎች በዘመናዊ ሳተላይት እና ፕላዝማዎች በመታገዝ ትምህርታቸውን እንዲማሩ እንደሚደረግ ተገለፀ ።

ከዛሬ ሁለት ወር በፊት በክብር አርቲስት ዶክተር አሊ ቢራ ስም በተሰየመው የገንደ ገበታ አንደኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን ለመገንባት ይቻል ዘንድ የመሰረት ድንጋይ መቀመጡ ይታወሳል ። በትምህርት ቤቱ ላይም የመሰረተ ድንጋይ ከተቀመጠበት እለት አንስቶም ግንባታው በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ በርካታ ስራዎች ሲሰሩ የቆዩ ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር…

Read More

ኢትዮጵያ በቀጠናው በኢነርጂ እና አቪዬሽን ዘርፍ ትብብር እንዲኖር አበክራ እየሰራች ነው፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ኢትዮጵያ በቀጠናው በኢነርጂ እና አቪዬሽን ዘርፍ ትብብር ብሎም ትስስር እንዲኖር አበክራ እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ፤ ሀገሪቱ ይህንን ለማድረግ የሚያስችል ዕምቅ አቅም እንዳላት ገልፀዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኬኒያ እና ታንዛኒያ ጉብኝት በአቪዬሽን እና ኢነርጂ ዘርፍ አካባቢያዊ ትስስር እንዲኖር ለማድረግ ያለመ መሆኑን…

Read More

#Oduu Miseensonni Mana Marii Bakka Bu’ootaa kan Dirree Dhawaa Hawaasa filaretee waliin mar’itan.

Mootummaa Federaalawaa Dimokraatawaa Rippablika Itoophiyaatti miseensotni Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataa kan ta’an kan Buufata Filannoo 1 fi 2 irraa filaman Hawaasa filaretee waliin mar’itan. Kabajamtu Dr. Biftuu Mahammad fi Kabajamoo Obbo Abduljawaad Mahammad bakka bu’oota mana maree bakka bu’oota ummata waliin marii taasisaniiru. Marii kana irratti miseensonni hawaasaa kilaastara baadiyyaa afran irraa fi hoggantoonni…

Read More

#ዜና ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የፉይናስ ስርአቱን ለማዘመን እየሰራ እንደሚገኝ የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አስታወቀ

የገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የኘላንና ኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን የፉይናስ፣የድጋፍ እና የክትትል ስርአቱን ለማዘመን የኘሮጀክቶች የድጋፍና ክትትል እና አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት በአቶሜሽን ሶፍትዌር ወደ ስራ መግባቱን ይታወሳል በዛሬው እለትም በሦስተኛነት የበጀት አገልግሎት አሰጣጥ የሚያሳድግ (pubilc finance service improvement software PSIS) አስለምቶ ወደ ትግበራ ለመግባት የተቋማት የእቅድ ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክተር የበጀት ቡድን መሪ፣ ለግዥ ንብረት አስተዳደር…

Read More

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት 95 በመቶ ተጠናቅቋል፡- የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት አፈፃፀም 95 በመቶ መድረሱን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ከዚህም ውስጥ የሲቪል ሥራው 98 በመቶ እንዲሁም የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራው 78 በመቶ መድረሱ ተገልጿል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መሠረት ድንጋይ የተጣለበት 13ኛ ዓመት “በኅብረት ችለናል!” በሚል መሪ ሃሳብ ይከበራል። የጽሕፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍቅርተ ታምር በሰጡት መግለጫ፤ የግድቡ አጠቃላይ…

Read More

#ዜና | በ ኢ. ፌ. ዴ. ሪ የ ህዝብ ተወካዮቸች ምክር ቤት የ ድሬ ዳዋ ተወካዮች በልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ዙሪያ ከመራጩ ሕዝብ ጋር ተወያዩ

በ ኢ. ፌ. ዴ. ሪ የ ህዝብ ተወካዮቸች ምክር ቤት የ ድሬ ዳዋ አስተደዳር ተመራጮች የተከበሩ ዶ/ር ቢፍቱ መሀመድ እና የተከበሩ አቶ አብ ዱልጀዋድ መሀመድ ከህዝቡ ጋር የመራጭ ተመራጮች ውይይት አድርገዋል። በ ውይይቱ ላይ ከ አራቱም የገጠር ክላስተሮች የ ተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እና የከተማ አስተዳደር የወረዳ አመራሮች ተሳፈዋል ። ይህ የ ዉይይት መድረክ ቀደም ሲል…

Read More

#ዜና | በህብረተሰቡ የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ የህዝብ ተመራጭ አባላት ገለጹ፡፡

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ የህዝብ ተመራጭ አባላቶች ከተለያዩ ወረዳዎች ከተወከሉ ህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ አስተዳደር የህዝብ ተመራጭ አባል የሆኑት ዶክተር ቢፍቱ መሀመድና አቶ አብዱልጁሀድ መሀመድ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተወከሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በአስተዳደሩና በፌደራል ደረጃ ሊፈቱ የሚገቡ የህዝቡ የልማት፣ የኑሮ ማሻሻያ እና አንገብጋቢ የሆኑ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡…

Read More

የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል ውጤታማ እየሆኑ ነው

የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል በኩል ውጤታማ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ገለጸ። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ እና የብልፅግና ፖርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፤ የህብረት ስራ ማህበራት ለማህበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የጎላ ሚና ቢኖራቸውም በተለያዩ ችግሮች ሲፈተኑ መቆየታቸውን ገልጸዋል። የህብረት ስራ ማህበራቱ የካፒታል ውስንነት፣ የአሰራር ስርዓት ግልጸኝነት ችግር፣ የባለሙያ እጥረት እንዲሁም የቁጥጥርና ኦዲት ስራም…

Read More