የውሀ አምራች ፋብሪካዎች ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በማድረጋቸው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ::

በአስተዳደሩ የውሀ አምራች ፋብሪካዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በራሳቸው ተነሳሽነት ባደረጉት የዋጋ ጭማሪ ተጠቃሚውን ማህበረሰብ ይቅርታ ጠይቀዋል። ከአስተዳደሩ ንግድ እንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ጋር ውይይት ያደረጉት የውሀ አምራች ፋብሪካ ባለቤቶች እና ስራ አስኪያጆች እንደተናገሩት አለማቀፋዊ የገበያ ሁኔታ ተከትሎ የጥሬ እቃው መጨመር ጋር ተያይዞ ከሁለት ወራት በላይ ዋጋ ቢጨምርም ዋጋ ሳይጨምሩ መቆየታቸውን እና አሁናዊ የጥሬ እቃ ዋጋ ጭማሬ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዝዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያዩ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት የመጡትን የእስራኤል ፕሬዝዳንት አይዛክ ሄርዞግን ተቀብለው ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ እና እስራኤልን ግንኙነት በማጤን በወል ፍላጎታችን ላይ ተመሥርተን ትብብራችንን የምናሳድግባቸውን መንገዶች ተመልክተናል ሲሉም አክለዋል።

Read More

ውጊያን የሚያስቀር አየር ወለድ፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የጥንካሬ መገለጫ::

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛው የምስረታ በዓል ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገሪቱ የመከላከያ አቅም ወደ አዲስ ምዕራፍ መሸጋገሩን አብስረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ አሁን ላይ የገነባችው ልዩ ኃይል ተራ ተዋጊ ብቻ ሳይሆን፣ ውጊያን የሚያስቀር እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም ውጊያን በአጭር የሚቀጭ ብቃት ያለው ነው። እነዚህ ባለሁለት…

Read More

የገጸ ምድር እና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶችን ለመስኖ ልማት የማዋል ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በግብርናው ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተከናወኑ ካሉ ሥራዎች መካከል የሀገራችንን የገጸ ምድርና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶች ለመስኖ ልማት የማዋሉ ተግባር ዋነኛው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ከዚህ ቀደም ምንም ዓይነት ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ በርካታ አካባቢዎች በአሁኑ ወቅት በመስኖ ልማት አማካኝነት ወደ ግብርና ማዕከልነት እየተቀየሩ መሆኑን ነው ያስታወቁት። ለዚህም የብላቴ ወንዝ የሚገኝበት አካባቢ…

Read More

“ሠራዊታችን በድሮን የመሰለል እና በካሚካዚ ምሽግን የማፈራረስ አቅም ያለው ነው” – የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በድሮን የመሰለል እና በካሚካዚ ምሽግን የማፈራረስ አቅም ያለው ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ይህ ኃይል ከሱማሌ ጫፍ እስከ ምጽዋ ጫፍ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የሽብር ጥቃቶችን የመከላከል እና የቀጠናውን ደኅንነት የማስጠበቅ ብቃት እንዳለውም አረጋግጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሐዋሳ በተካሄደው የ65ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር፣…

Read More

ኢትዮጵያን የምግብ ቅርጫት የማድረግ ህልማችንን እናሳካለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሀዋሳ እና አካባቢው ያለውን የልማት እንቅስቃሴ በጎበኙበት ወቅት፤ በሁሉም መስክ የተቀናጀ ሥራ በመሥራት ኢትዮጵያን የምግብ ቅርጫት የማድረግ ህልማችንን እናሳካለን ሲሉ ገልጸዋል። ከሀዋሳ እስከ ሞጆ የተገነባው የፍጥነት መንገድ ለፍራፍሬ ምርት፣ ለቱሪስት ፍሰት እና ለኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዝውውር ትልቅ ዕድል የፈጠረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በመንገዱ ግራና ቀኝ ያለውን ለም መሬት በመጠቀም፣ አሁን…

Read More

ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሰላም እና ብልጽግና ዋስትና የሚሆን ዘመናዊ ሠራዊት ገንብታለች – የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልዩ ዘመቻዎች 65ኛ ዓመት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የኢትዮጵያ ዋነኛ ራዕይ ለትውልድ የሚሸጋገር ስትራቴጂያዊ ተቋም መገንባት መሆኑን ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የልማት እሳቤ ውኃን እንደ ልማት እና ሕይወት ምንጭ ማየት መጀመሩን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ይህ አስተሳሰብ በወታደራዊው ዘርፍም ሥር ነቀል ለውጥ ማምጣቱን አስረድተዋል። ቀደም ሲል በየብስ እና በተራራ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “የሐዋሳን ብርሃን፣ የሕዝቡን ፍቅር እና ታሪካዊ ማንነቱን በቅዳሜ እና እሑድ እየመጣችሁ እንድትጋሩ፣ የእኛን ደስታ ተካፈሉ” ሲሉ ከሐዋሳ ግብዣ አቀረቡ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ65ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ስለ ሐዋሳ ሲገልጹ፣ “ሐዋሳ የኢትዮጵያ ሁነኛ ራዕዮች የሚበሠሩበት፣ ቄጤላ በውስጥ የሸሸግነውን፣ በቤት የመከርነውን፣ በዝማሬ የምንገልጽበት፣ ይህ ቦታ በተደጋጋሚ ያለምነውን የተናገርንበትን ስናሳካም በጋራ ድል ያበሰርንበት ቦታ ስለሆነ፤ ለመላው የሲዳማ ሕዝብ በተለይም ቄጤላን በውብ መንገድ ላቆዩልን አባቶች የከበረ ምስጋናዬን ላቀርብ እፈልጋለሁ” ብለዋል። የዛሬ አምስት ዓመት ገደማ…

Read More

የሰው ልጅ ጥረትና ብርታት ማንኛውንም በረሃ ወደ ገነትነት የመቀየር አቅም እንዳለው የብላቴ አካባቢ ለውጥ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብላቴ አካባቢ ልማትን በጎበኙበት ወቅት እንደተናገሩት፣ ከሦስት ዓመት በፊት በረሃ የነበረው ስፍራ ዛሬ በዘመናዊ መስኖ ለምቶ የሙዝ፣ የአቮካዶ እና የሃብሃብ ምርቶች የሚገኙበት ጥቅጥቅ ያለ “ጫካ” መምሰሉ እጅግ የሚያስደንቅ ነው። በሲዳማ ክልል በ”ሌማት ትሩፋት” የተመዘገበው ውጤትም የዚሁ ስኬት አካል መሆኑን ጠቅሰው፣ የዶሮ ምርት ከጥቂት ሚሊዮኖች ተነስቶ ወደ 15 ሚሊዮን ማደጉ በምግብ ራሳችንን ለመቻል የምናደርገው…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገለፀ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 05፣ 06፣ 08 እና 09 የብልፅግና ፓርቲ የ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገልጿል። በመርሃ-ግብሩ ሲሳተፉ ያነጋገርናቸው የብልፅግና ፓርቲ አባላት “የስንዴ ነዶ” የመደመር፣…

Read More