ድሬዳዋ ከነማ 1 – 1 ስሑል ሽረ
በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ባስቆጠራት ጎል አንድ አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታው ቀጥሏል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ
በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ባስቆጠራት ጎል አንድ አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታው ቀጥሏል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ
Waxana Xafladda qalin jabinta ardayda Marti Sharaaf ka aha Duqa Magaalada Ismamulka Diridhabe Mudane Khadiir Juhaar oo ugu horaynti hambalyo u diray ardayda qalin jabisay ayaa sheegay in Waqti xaadirkan aay ismamulka diridhabe ka jiraan xarumo badan oo warshado wuxuna duqu ugu baqaay ardayda maanta qalin jabisay in ay ka faa’idaystaan shaqoyinka laxidhidha tabobarka farsamoyinka…
# DGC 9/2017 Onkololeessa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koollejjiin Poolii Teknika Dirree Dhawaa fi Koollejjiin Poolii Teknika Itiyoo-Xaaliyaan Baratoota Ogummaa gara garaan leenjisaa turan 671 ebbisiisan. Sagantaa kana irratti eebbifamtootaa fi maatii eebbifamtootaan ergaa baga geessanii fi baga gammadanii kan dabarsan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Kallattii fuula duraa kan dhaamaniin eebbi arraa…
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በጋራ በመሆን በተለያዩ መስኮች ያሰለጠኗቸውን 681 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቀዋል:: በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመገኘት ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን በማስተላለፍ በሰልጠና ቆይታችሁ ካገኛችሁት እውቀት በተጨማሪ በየጊዜ እራሳችሁን በቴክኖሎጂዎች በማበልፀግ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚኒስትሮች ምክር ቤትን በመሰብሰብ የማክሮ ኢኮኖሚ እድገት እና ቁልፍ የክዋኔ መስፈሪያዎች የቀረቡበትን የካቢኔ የ100 ቀን የአፈፃፀም ግምገማ አስጀምረዋል። ግምገማው ዓለም አቀፋዊ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዝንባሌዎችንና ፍኖቶችን በመፈተሽ በኢትዮጵያ ላይ የሚኖራቸውን ተፅዕኖ ተመልክቷል። 8.45 በመቶ በተተነበየው የመጪው ዓመት እድገት የለውጡ አበረታች ውጤቶች አካታች እና ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን የሚያሳዩ፣ የጨመረ የመንግሥት ገቢ…
የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ በተያዘው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የማስመዝገብ ውጥን መያዙን ተናግረዋል፡፡ በ2017 የመጀመሪያው 100 ቀናት ተግባራዊ የተደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የተቀመጠው እድገት እንደሚመዘገብ…
በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…
Tabbabarkani oo soo socday mudo toban maalmood aha ayaa lagu soo gaba gabeeyay manta si wanaagsan oo ay tilmaameen masuuliyintu in ay u diyaar garoobeen hawlaha hor yaale iyago aqoontay ka heleen tabbabarkani ku kabi doona shaqooyinkooda. Masuuliyinti uu tabbabarkani u soo xidhmay ayaa sido kale ka qayb galay barnaamij dhiig bixin ah oo lagu…
Tababarkani oo soo socday mudadi tabanki maalmood ee lasoo dhaafay ayaa uu halku dhagisu yahay “Tamarta riyadu waa kobaca dhabta ah” waxayna ku soo qaateen mawduucyo kala duwan oo taabanaya arrimaha siyaasadda, dhaqaalaha iyo waliba arrimaha bulshada. Dhamaadki tobobarkani ayaa waxaa soo xidhay duqa ismaamulka dir dhaba mudane khadiir jawhar wuxuna masuuliyinti uu tobabarkani u…