በስነ-ምግባር የታነፁ ተማሪዎችን ማፍራት እንደሚገባ ተገለፀ::
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማ ለሚገኙ 1 ኛ እና 2 ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ም\ርዕሰ መምህራን ፣ ወተመ ፣ የግብረገብ ፀረ-ሙስና እና ሪከርድና ማህደር በተማሪዎች ሥነ-ምግባር ላይ የድጋፍ ሰጪዎች ሚና እንዲሁም በሥነ-ምግባለሙያዎችባር እና ሙስና ምንነት ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና በዛሬው እለት ተሰቷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት…


