የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የ2016 የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባዔውን በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው።
በመድረኩ ባለፉት ስድስት ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት በጋራ የሚገመገምበት ነው። በግምገማ መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደሮች የ6 ወር ሪፖርታቸውን አቅርበዋል። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ6 ወር ሪፖርት በተቋሙ ኃላፊ በአቶ ብሩክ ፈለቀ አማካኝነት ቀርቧል። የመድረኩ ተሳታፊዋች በድሬዳዋ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን በቀረቡ ሪፖርት በሚዲያ ዳሰሳ…


