እየተከላከለች እየለማች ያለች ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአሁን ሰአት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል ።
በመድረኩ ላይም የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና የፖለቲካና ርእዮተ አለም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሻኪር አህመድ ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አቶ ደረጄ ፀጋዬ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጥናት ምርምርና የሱፐርቪዥን ዘርፍ ሀላፊ አቶ…


