የድሬዳዋ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል የማጠቃለያ ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ

    በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ሕብረብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር የቆየ ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች፣ የማኔጅመንት አባላት፣ በአስተዳደሩ የሚገኙ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት የሰው ሀብት ኃላፊዎች እና ከሁሉም የአስዳደሩ የመንግስት ተቋማት የተወጣጡ የመንግስት…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ እየተገነቡ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ጎበኙ

    በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ እየተገነቡ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ጎበኙ። በድሬዳዋ አስተዳደር በ 2015 በጀት አመት በፌደራል መንግስት ከሚሰሩት የልማት ፕሮጀክቶች ውጪ ከ 170 በላይ የሚሆኑ የልማት ፕሮጀክቶች ለመስራት የታቀዱ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 5 ግዙፍ የልማት ፕሮክቶችን በመምረጥ እነዚህም የልማት ፕሮጀክቶች ያሉበትን ሁኔታ ከመገምገም ባለፈ ከፕሮጀክቶቹ ጋር ተያይዞ ያሉትን የካሳ ክፍያ ጥያቄዎች በተጨባጭ ለማየትና…

    Read More

      “አካል ጉዳተኞችን አሳታፊና አካታች ለማድረግ ሁሉም ማህበረሰብ የድርሻውን ሊወጣ ይገባዋል”። _ የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሃላፊ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል ዘንድሮ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ አዘጋጅነት “አካታች የፈጠራ ስራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጲያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት” በሚል መሪ ቃል ለ30ኛ ጊዜ ህዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ይከበራል።

      ይህንንም ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት በአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮንቬክሽን ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አብዱረህማን ሙሳ ሀገራችን የአካል ጉዳተኞችን ኮንቬንሽን መፈረሟን በመግለፅ ተግባራዊነታቸው ላይ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። አቶ አብዱረህማን አክለውም አካል ጉዳተኝነት አለመቻል አለመሆኑንና በማንኛውም ሰው ላይ ሊያጋጥም…

      Read More

        “የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ለመላው ሴቶች በርካታ መብቶች ና ነፃነቶችን ያጐናፀፈ ነው”። የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን

        በሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አዘጋጅነት 17ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ህዝቦች ቀን “ህብረብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል፣ በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች መላው ሴቶችን ያሳተፈ መድረክ በምክር ቤት አዳራሽ ተከብሮ ውሏል። በመድረኩም የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን ሲገልጹ የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዋናነት የብሄሮች ብሄረሰቦች እና…

        Read More

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የ2014 በጀት ዓመት ፊዚካል ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

          መግብያ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጽ/ቤት በአዋጅ ቁጥር 1/2000 ዓ.ም የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነቶች መሰረት አድርጎ ለተገልጋይና ባለድርሻ አካላት በዋናነት ለአስተዳደሩ ምክር ቤትና አባላቱ የህግ አወጣጥ፣ ክትትልና፣ ቁጥጥር እና ውክልና የመወጣት ሙያዊና አስተዳደራዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት የ2014 በጀት ዓመት መደበኛ፤የካፒታል እና የፋይናንስ እቅዱን ለምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ አቅርቦ በማጸደቅ በበጀት ዓመቱ የዝግጅትና ትግበራ ምዕራፍ ለዕቅዱ ውጤታማ አፈጻጸም…

          Read More

            የምክር ቤቱ ራዕይ

            በ2022 በተሟላ ሙያዊ ድጋፍና አስተዳደራዊ አገልግሎት አሰጣጥ በሀገሪቱ ውስጥ ተምሳሌት የሆኑ የምክርቤታዊ አገልግሎት ሰጭ ም/ቤት ሆኖ ማየት፡፡  

            Read More

              የምክር ቤቱ ተልዕኮ

              የምክር ቤቱ አባላትና አካላት የህግ አወጣጥ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የውክልና ስራ በመተግበር እንዲያከናወኑ ሙያዊ ድጋፍና አስተዳደራዊ አገልግሎት በተሟላ መልኩ መስጠት፡፡

              Read More

                መግቢያ

                የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 የተቋቋመ የአስተዳደሩ ሥልጣን መገለጫ ተቋም ነው፡፡ ምክር ቤቱ የመጀመሪያውን የስራ ዘመኑን ሰኔ 5 ቀን 2000 ዓ.ም በህዝብ በተመረጡ 189 የምክር ቤት አባላት የተመሰረተ ሲሆን  በአሁኑ ጊዜ ሶስተኛውን የስራ ዘመን ከመስከረም 19 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ ለምክር ቤቱ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ ምክር…

                Read More

                  መልዕክት

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን መልዕክት ምክር ቤታችን በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 መሰረት ከአስተዳደሩ ህዝብ የተወከለ እና ሉዓላዊ  ስልጣን  በውክልና የተሰጠው  ከፍተኛ ሥልጣን ያለው ህገ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ምክር ቤታችን ከተማና ገጠሩን የወከሉ 106 ወንድ 83 ሴት አባላት ያሉት ሲሆን ፤ የተጣለበትን ተግባርና ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት በተሻሻለው የምክር…

                  Read More