በድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም በሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች ከራስ ለራስ የተደረገ የበጎ ተግባር ውጤት::

    የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የቢሮው ተጠሪ ተቋም የሆነው የድሬዳዋ ሥራ አመራር እና ካይዘን ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በ 01ቀበሌ ሲያስገነቡት የነበረውን የወ/ሮ አሁዶ ጅብሪል አጠናቀው በዛሬው እለት አስረክበዋል:: በአስተዳደር ደረጃ በየአመቱ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ሁሉም የአስተዳደሩ የመንግስት ተቋማት እዲሳተፉ አቅጣጫ መቀመጡን ተከትሎ በዘንድሮው ክረምት የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ…

    Read More

      የስራ ክህሎት እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት የ17ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች በዓል ምክኒያት በማድረግ በዛሬው እለት ህብረብሄራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላማችን በሚል መሪ ቃል በኢትዩ ጣሊያን መሰብሰቢ አዳራሽ ውይይት ተደርጓል፡፡

      የውይይት መድረኩ በንግግር የከፈቱት የቴክኒክ እና ሞያ ቢሮ የልህቀት ማዕከል ሀላፊ አቶ ካሊድ መሀመድ ሲሆን የመወያያ ሰነድ ቀርቦ ሀሳብ አስተያየት ተሰጥቶበት ውይይት ተደርጓል፡፡ በኢትዮ ጣሊያን ኮጅ አሰልጣኝ መምህርት ሄለን ደረጀ በሰጡት አስተያየት የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በሀገራችን በኢትዮጵያ በተለያዩ ክልሎች ከአለባበሳችን ጀምሮ አኗኗራችን እና ቋንቋችን የተለያየ አንድነት ወበት ያለን መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህ እንዲህ እንዳለ የአንዱን ብሄር…

      Read More

        የኢትዮጲያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል በተለያዩ የከተማዋ ቀበሌዎች ላይ ተከበረ።

        ሀገራችን ኢትዮጲያ የበርካታ ቋንቋ ፣ ባህል እሴት ባለቤት ከመሆኗም በዘለለ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በመከባበር ፣ በመተሳሰብ ብሎም በመቻቻልና በአንድነት በመሆን የሚኖሩባትም ሀገር ነች ። ይህንንም የሀገራችን ልዩ መገለጫ የሆነውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ላለፍት አመታት በተለያዩ የሀገራችን ከተሞች ሲከበር ቆይቷል ። በያዝነው አመትም ለ 17 ተኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጲያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል በሲዳማ…

        Read More

          43ኛ ዙር የጽዳት ዘመቻ አገልግሎት በአስተዳደሩ በቀበሌ 07 ጫት ተራ አካባቢ ተካሄደ፡፡

          በዛሬው እለት 43ኛ ዙር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የፌ.ደ.ራ.ል የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ዲያስፖራዎች፣ የቀበሌ 07 አስተዳደር አመራሮች ፣ የጽዳት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እና በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በጽዳት ዘመቻ ወቅት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡሁ እንደተናገሩት አዲሱ መስተዳደር ከመጣ ጀምሮ በየሳምንቱ በሁለት ምድብ በ9ኙም ቀበሌዎች ተከታታይነት ያለው ሰፊ የጽዳት ዘመቻ…

          Read More

            ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ (Flame of Fire Ministry) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡

            ድጋፉ በድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ቀበሌዎች እናአካባቢዎች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከድሬደዋ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመሆን ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት የሚሽን ጂሰስ ኢትዮጵያ ሚንስትሪ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል አበራ ድጋፉ የተደረገው ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ ከአሜሪካ ከመጡ እህትና ወንድሞች በተሰበሰበ የገንዘብ ድጋፍ መሆን ገልጸዋል፡፡ በዛሬው እለትም በቀበሌ 05 አስተዳደር…

            Read More

              በወባ በችኩንጉኒያ ደንጊንና ኮቪድን 19 ላይ ውይይት ተደረገ የወባ በሽታ በሞቃታማ አካባቢዎች በስፋት በሚራቡ ትንኞች የሚከሰት ከዓለማችን ፈታኝ በሽታዎች በቀዳሚነት የሚሰለፍ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በርካቶችን በየዓመቱ ለስቃይ የሚዳርገው ይህ በሽታ እንደየወቅቱና አካባቢው እየተፈራረቀ ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኖ እንደ ቆየ መረጃዎች ያመለክታሉ።

              ዛሬ በቢ ካፒታል ሆቴል በምክክር መድረኩ ላይ በዋናነት ከተነሱ አጀንዳዎች ውስጥ ወባ፣ ችኩንጉኒያና፣ ደንጊን ከመቆጣጠር አንፃር እንደ ጤና ቢሮ የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን የጤና ቢሮ ሀላፊዋ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ከጋዜጠኞች ለተነሳላችው ጥያቄ ማብራሪያ ሰተዋል፡፡ ወ/ሮ ለምለም በሰጡት አስተያየት ጤና ቢሮ ከህብረተሰቡ ጋር ብዙ ስራዎችን እየሰራ እንዳለና ከታችኛው አደረጃጀት ድረስ ሰፊ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል፡፡ በመስከረም፣ በጥቅምት፣…

              Read More

              ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ መርሀ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡

              በየዓመቱ ህዳር 11 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓለም ደረጃ ለ33ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ’’ ምቹ እና ሰላማዊ ኢትዮጵያ ለሁሉም ህጻናት!’’ በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚከበር የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ…

              Read More

                በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሰው የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡

                በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሱት የሰላም ስምምነት ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች ፣ኡጋዞች ፣አባገዳዎች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በከንቲባ ጽ/ቤት አዳራሽ ውይይት ተደረገ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በተካሄደው የሰላም ስምምነት ዙሪያ በተደረሱት ዋና ዋና የሰላም አጀንዳዎች በሚመለከት ሲሆን ፤በተደረሱትም ስምምነቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ ተፈጥሮ ሁሉም የማህበረሰብ…

                Read More

                  የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽ እና ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው ያሏቸውን ጥያቄዎች እያቀረቡ ነው፡፡

                  እስካሁን ባለው ሂደትም እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎች፡- • የሰላም ስምምነቱ ሂደት አንድምት እና ፋይዳ ቢብራራ፤ ከማን ምን ይጠበቃል፤ በህወሓት በኩል ያለው ዝግጁነትስ እንዴት ይገለጻል? • የመልሶ ግንባታ ሥራዎች በጥራት፣ በፍትሐዊነት እና በፍጥነት እንዲከናወኑ የመንግሥት ዝግጁነት ምን ይመስላል? • የሰላም ስምምነቱ ሂደት ያልተዋጠላቸው አካላት ውሳኔዎችን ለመተግበር እንቅፋት አይሆኑም ወይ፤ ከዚህ አኳያ የመንግሥት አቋም ምንድን ነው? • የዜጎች…

                  Read More