Duqa Is Maamulka Diridhaba,Mudane Khadir Juhaar, ayaa daah furay mishiin casri ah oo ku qalabaysan alada caasriga ee Alinity, oo lagu tala galay cudurada faafa

Duqa magaalada oo ay weheliso wasiir ku xigeenka wasarada caafimadka Marwo Saxaarla Abddulahi ayaa maanta xadhiga ka jaray mashin caasri ah oo logu talagalay adeega cudurada fafa. Duqa magaalada mudane khadir juhar oo halkasii ka hadlay ayaa sheegay in muunado laga soo qaaday mishiinka ay u direen magaalooyin kale si ay baaritaan ugu sameeyaan. Mashiinku…

Read More

ለፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን የተዘጋጀ በተግባር የተደገፈ ተከታታይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

ይህ የአቅም ግንባታ መድረክ የኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን ሙያዊ ብቃታቸውን ከማሳደግ ባሻገር በየሙያ መስኩ በየኢንዱስትሪው ተግባራዊ ዕውቀትና ክህሎት የሚያገኙበት ሆኖ መሰናዳቱና የተሻለ ልምድና ተሞክሮዎችን ከአቻዎቻቸው የሚቀስሙበትን ዕድል የሚፈጥር መድረክ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው ተናግረዋል፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በበኩላቸው ሰልጣኞች ስልጠናውን በንቃት እንዲሳተፉ…

Read More

Tajaajilli Diiga Arjoomuu Lubbuu Lammiilee Baraaruu Keessatti Gumaacha Guddaa Kan Qabu Ta’uun Ibsame.

Konfaransiin Baankota Dhiigaafi Tishuu Waggaa Marsaa 13ffaa “Dijitaalaayzeeshininiifi Kalaqni Tajaajila Baankii Dhiigaafi Tishuutiif” mataduree jedhuun Bulchinsa Dirree Dhawaatti Gaggeeffamaa Jira. Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Waltajjicha haasaan yommuu bananitti sagantaan dhiiga arjoomuu lubbuu lammiilee baraafuu keessatti gaacha guddaa kan qabu ta’uu eeranii ministeerri fayyaa Itoophiyaa tajaajila fayyaa saffisaafi si’ataa lammii biraan gahuurratti…

Read More

የአብሮነት እሴቶችን ይበልጥ በማስቀጠል ለዘላቂ ሰላም መስፈን ሁሉም አካል የድርሻዉን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ

በሃይማኖት መከባበር እና መቻቻል ዙረያ የውይይትና ምክክር መድረክ ተካሄዷል:: በእምነት አባቶች ፀሎትና ምርቃት በተጀመረዉ የዉይይትና ምክክር መድረክ ላይ በመገኘት መልእክት ያስተላለፉት የድ/ዳ/አስ/ፍ/ፀ/ህ/ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ የአብሮነት እሴቶችን በማሰቀጠል ግጭቶችን በመፀየፍና በማስቀረት ሁል ግዜም ለዘላቂ ሰላም መስፈን ይበልጥ መስራት ይገባል ያሉ ሲሆን ለእዚህም የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ሚና ወሳኝ ስለመሆኑ ነዉ የተናገሩት:: ከቤተሰብ ጀምሮ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

“Pulse of Africa” በጥቂት ዓመታት ውስጥ በአፍሪካ ቀደምትና ታዋቂ ከሆኑ ሚዲያዎች አንዱ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “Pulse of Africa”የተሰኘ የፓን አፍሪካ ሚዲያን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፤ “Pulse of Africa” በጣም ቀለል ያለ ጅማሮ ያደረገ ቢመስልም በጥቂት ዓመታት ውስጥ በአፍሪካ ቀደምት እና ታዋቂ ከሆኑ ሚዲያዎች…

Read More

ተጠያቂነት የሰፈነባት እና የበለጸገች ሀገር እንገነባለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

7ኛው የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልእክት፤ የ7ኛው የታማኝ ግብር ከፋይ እውቅና ሥነሥርዓት ተሸላሚዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ባለፈው ዓመት የምታዋጡት ግብር ለጋራ እድገትና ለሕዝባዊ ጠቀሜታ በሚውሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ እንደሚውል ቃል ገብተን ነበር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዛሬ በከተማችን ኮሪደሮች…

Read More

Gareen supparvizhinii waajjira paartii badhaadhinaa damee bulchinsa dirree raawwii hojii kurmaana tookoffaa hundee badhaadhinaa seektarootaa fi aanaalee bara 2018, ilaaluuf deeggarsaa fi supparvizhinii gaggeeysuu eegale.

Gareen supparvizhinii kun kallattii cheeklistii kaayamee jiruutiin hojiin barbaachisu hojjetamaa jira moo hin jiru dhimma ja’u gamaggamuun cinaachi cimaan jiru akka itti fufu hanqinoonni jiran immoo akka sirraawan kallattii kaayuudhaan deeggarsa barbaachisu taasisaa jiru. Gareen supparvizhinii kun yeroo itti aanuttis seektaroota hafanirratti hojii deeggarsaa fi supparvizhinii ni gaggeeysa.

Read More

የበለፀገች ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ የመንግስት ሰራተኞች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ።

“ከጂኦስትራቴጂክ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና ፤ ወደ ተሻለ ሀገር!” በሚል ወቅታዊ ሀገራዊ ርዕስ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴክተር፣ ወረዳና ክላስተር የብልፅግና ፓርቲ አባል ያልሆኑ የመንግስት ሰራተኞች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ተካሄደ። በኢትዮጵያ የብዙ ውስብስብ ችግሮች ምንጭ ሆኖ ለቆየው የጂኦስትራቴጂካዊ ጉዳይ ፍትሀዊ የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ አግባብ እልባት ለመስጠትና የባህር በር ጥያቄዋ በጎ ምላሽ እንዲያገኝ ያልተቆራረጠ ሰላማዊና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች እየተደረገ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴክተር፣ የወረዳና የክላስተር ህብረቶች የ2018 አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ለመገምገም ያለመ ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡

የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን በትላንትናው ዕለት በጀመረው ድጋፋዊ ክትትል የአስተዳደሩ ሴክተር፣ ወረዳና ክላስተሮች የብልፅግና ፓርቲ ህብረቶችን የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በበጀት ዓመቱ የዝግጅት ምዕራፍ በህብረቶቹ የተከናወኑ የፓርቲ ስራዎችን የአፈፃፀም ደረጃ በመፈተሽ በትግበራ ምዕራፍ የተሻለ አፈፃፀምን ለማስመዝገብ ግብዓት የሚሆኑ ግብረ-መልሶች መስጠትን ዋነኛ ዓላማ አድርጎ በመካሄድ ላይ…

Read More