ወጣቶች እና ታዳጊዎች ክረምቱን በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ማሳለፋቸው አካላዊ ጥንካሬያቸውን እንዲያጎለብቱ ከማድረጉ በተጨማሪ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማግኘት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተጠቆመ
በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 2 ወጣቶችና ስፖርት ማስተባበሪያ አስተባባሪነት የ2017/18 ዓ.ም የታዳጊዎች የክረምት እግር ኳስ ውድድር ማጠቃለያ መርሃ-ግብር ማምሻውን በድምቀት ተካሂዷል። በዚህም መርሀ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጀ ፀጋዬ ወጣቶች ክረምቱን ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ ሰው ተኮር ስራዎች ላይ ተሰማርተው ከማገልገላቸው ጎን ለጎን ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ማድረጋቸው የእርስ በእርስ ወንድማማችነትን እና እህትማማችነትን…


