የኢፌድሬ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን መርቀው ከፈቱ::
የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር አብይ አህመድ፤ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ደመቀ መኮንን ፤ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ፤የኢትዮጵያ ብልፅግና ፅፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም እንዲሁም የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የድሬደዋ ኢንዱስትሪያል ፖርክን መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ መርቀው የከፈቱት የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ150 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ነው ተብሏል። የኢንዱስትሪ…


