በድሬዳዋ አስተዳደር በተሻሻለው የመሬት ካሳ አዋጅ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ::
ስልጠናውን በይፋ ያስጀመሩት የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ መንግስት በሚያካሂዳቸው ፕሮግራሞች ምክንያት የተፈናቀሉ ወይም ኑሮአቸው የተነካባቸው ሰዎች ሁሉ በመንግሥት በቂ እርዳታ ወይም ሌላ አካባቢ መዘዋወርን ጨምሮ ተመጣጣኝ የሆነ የገንዘብ ወይም ሌላ አማራጭ ማካካሻ የማግኘት መብት አላቸው ብለዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባው ጽ/ቤት የልማት ተነሺዎች ካሳ ክፍያ፣ መልሶ መቋቋም እና ቀሬታ አፈታት አዲሱ አዋጅና ደንብ ዙሪያ…


