ጎዳና የሚወጡ ልጆችን ትኩረት በመስጠት የበኩላችንን ግዴታ መወጣት እንዳለብን ተጠቆመ፡፡

    በተለያዩ ሁኔታዎች ጎዳና የሚወጡ የህብረተሰቡ ክፍሎች በጎዳና ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለማቃለል የተለያዩ ስራዎች ሲሰራ መቆየቱን የሰራተኛና ማህበራዊ እና ሴቶችና ህጻናት ቢሮ በጋራ በመሆን ከpostive action for development (ፖሰቲቭ አክሽን ፎር ድቭሎፕመንት) ግብረ-ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር በተለያዩ የሙያ ስልጠናዎች ያሰለጠናቸውን ታዳጊዎች አስመርቋል፡፡ በምርቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ…

    Read More

      ከ 48 ሺ በላይ ለሚሆኑ በአስተዳደሩ ገጠር ቀበሌዎች ለሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር በአራቱ ክላስተሮች በሚገኙ የገጠር ቀበሌዎች ለሚገኙ የብልፅግና ፓርቲ የመሠረታዊ ድርጅት፣ የህዋስ፣ የሴልና የሊግ አመራሮች ስልጠና መሰረታዊ ድርጅትና የሴል አመራሮች”በወቅታዊ ሁኔታችንን መሻገሪያ ትልሞች” ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡ ዛሬ ጥቅምት 7 የብልፅግና ፓርቲ የመሠረታዊ ድርጅት፣ የህዋስ፣ የሴልና የሊግ አመራሮች ስልጠና መሰረታዊ ድርጅትና የሴል አመራሮች እየተሰጠ ያለዉ ይህ ስልጠና በነገዉ እለት ጥቅምት 8 በ 38 ገጠር ቀበሌዎች…

      Read More

        የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ መማር ማስተማር ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ::

        በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማሩን ስራ ለማስቀጠል በመንግስት፣ በትምህርት ሚኒስቴር እና በጤና ሚኒስቴር የተቀመጡ የኮቪድ-19 መከላከል መሥፈርቶችን በማሟላት ሁሉም ትምህርት ቤቶች መደበኛ የመማር ማስተማር ለመጀመር ዝግጅታቸውን መጠናቀቃቸውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ ለዋልታ ቴሌቪዥን እንደገለጹት በድሬዳዋ አስተዳደር የትምህርት ስራውን ለማስጀመር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር…

        Read More

          በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ ግምገማ እየተካሄደ ነው::

          በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ የመጨረሻ ግምገማ እየተደረገ ነው። የግምገማው አላማ የኮሮና ቫይረስን እየተከላከሉ መደበኛውን ትምህርትና ስልጠና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስቀጠል ነው ተብሏል። በግምገማ መድረኩ የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር…

          Read More

            9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ::

            የተዘረፈ የህዝብ እና የመንግስት ሀብትን በማስመለስ 9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል እና የወንጀል ምርመራ ቢሮ ኃላፊ ዘላለም መንግስቴ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃም ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በቅርቡ 9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር…

            Read More

              የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊና ሌሎችም የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት ተከብሯል::

              ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሃር ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የአእምሮ ጤና በየትኛውም የዕድሜ ክልል ከህፃናት እስከ አዋቂ ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል የሚመለከትና ወሳኝ የጤና ጉዳይ በመሆኑ አስተዳደሩ ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት በ2012 ዓ/ም በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባው የህክምና ማዕከል 1.5 ሚሊዮን ብር በመመደብ የዲዛይን ሥራው እየተሰራ የሚገኝ ሲሆን በቀጣይ በአእምሮ ጤና ላይ…

              Read More

                የአረጋውያን ቀን “ወቅታዊና ተግባራዊ ምላሽ ለአረጋውያን” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ ተከብሯል።

                የአረጋውያን ቀን በአል በአለምአቀፍ ለ30ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ29ኛ ጊዜ የተከበረ ሲሆን በድሬዳዋም በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበአሉ ላይ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ ንግግር ያደረጉት ከንቲባ አህመድ ቡህ “አረጋውያን ሕያው ሰበአዊ ቅርስና የማህበራዊ ኑሮ ምሶሶ በመሆናቸው በህይወት ዘመናቸው ያካበቱት ከፍተኛ እውቀትና ልምድ ለተተኪው ትውልድ በአግባቡ እንዲሻገር አዲሱ ትውልድ አረጋውያንን በፍቅር እየተንከባከበ በአክብሮት ሊያዳምጣቸውና ሊታዘዛቸው ይገባል” ብለዋል።…

                Read More

                  Ayyaanni Guyyaa Manguddota Idil adunyaa 30ffaan Kabajame.

                  Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Akka Idil-adunyaatti yeroo 30 ffaaf fi akka Biyya teenya Itiyoophiyaatti yeroo 29 ffaaf Guyyaa Ayyaana Manguddota Idil adunyaa dhaadannoo jedhuun marii paanaaliin kabajame. Guyyaa Ayyaana Manguddota Idil adunyaa 30 ffaaf kun dhaadannoo “Deebiin Si’aawaa fi Raawatamaan Manguddotaaf ” jedhuun marii paanaaliin kabajame kana irratti argamuun haawasa Baniinsaa kan taasisan Itti Aanaan Kantiibaa…

                  Read More

                    Guyyaan Alaabaa 13 kabajame.

                    Guyyaan Alaabaa 13ffaan dhaadannoo Alaabaan Teenya Nageenyaaf waliiin jireenyaa fi badhaadhina keenyaaf dhaadannoo jedhuun Afa yaa’iin Mana Marii Bulchiinsaa Kabajamtuu Adde Faxum Musxafaa dabalatee geggeesonni sadarkaa gara garaa fi bakka buutonni dhaabilee adda addaa sirna kabaja ayyaana Alaabaa 13 kana irratti hirmaataniiru.

                    Read More

                      13ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል “ሰንደቅ ዓላማችን ለሰላማችን፣ ለአብሮነታችንና ለሀገራዊ ብልጽግናችን” በሚል መሪ ቃል ነው ተከበረው ፡፡

                      የበዓሉ አከባበር በአስተዳደሩ ምክር/ቤት ቅጥር ግቢ የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ- ጉባዔ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋና ምክትል አፈ-ጉባዔ አቶ አብዱሰላም አህመድ እንዲሁም የብዙሃን መገናኛና የምክር ቤቱ የስራ ኃላዎችና ሠራተኞች ተገኝተዋል፡፡ የሰንደቅ ዓላማው ክብረ በዓል ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በመልዕክታቸው እንዳሉት ሰንደቅ አለማችን የኢትዮጵያዊነታችን መገለጫ የአብሮነታችን የዘመናት ከብር ነው ያሉ ሲሆን የዚህ ሰንደቅ…

                      Read More