በድሬዳዋ የ16ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ለማክበር ዝግጅቱ መጠናቀቁ ተገለፀ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ለ16ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በቂ ዝግጅት መደረጉን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጆሀር ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቀዋል። “ወንድማማችነት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በስኬት ለማጠናቀቅ ከጤና እና የፀጥታ ጉዳዮች አንፃር አስተማማኝ ዝግጅት መደረጉን ከንቲባ ከድር ገልፀዋል። ከንቲባ ከዚህም ጋርዚያቶ አያይዘው ወደ ፤ድሬደዋ የሚመጡ እንግዶችን የህብረ ብሔራዊ ብዝኃነት መገለጫ…

    Read More

      Dire Dawa Islamic Affairs Council provides over 5 million birr in Food and Shelter to IDPs in Kombolcha and Dessie

      Speaking on the occasion, Dire Dawa Administration Mayor, Kedir Juhar thanked the council for its support and said it is the duty and responsibility of all citizens to prevent disasters in the country. According to the Dire Dawa Administration, various sections of the society are supporting the internallydisplaced people (IDPs) as well as the Defense…

      Read More

        Deputy Speaker of the House of Federation visited the Celebration preparation in Dire Dawa

        Deputy Speaker of the House of Federation, W/ro Zahra Humed visited the 16th Nations and Nationalities Day celebration preparation in Dire Dawa. The Deputy Speaker of the House of Federation, HonorableW/ro Zahra Humed and he 16th Ethiopian Nations, Nationalities and Peoples’ Day Committee have visited the ongoing preparation of the 16th Ethiopian Nations, Nationalities and…

        Read More

          Shir jiraa`id oo uu qabtay madaxa xafiiska war-faafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulkani diri dhabe ayuu kaga hadlay arrimo dhawr ah oo la xidhiidha ismaamulkani diri dhabe iyo waliba guud ahaan dalka.

          Madaxa xafiiska war-faafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in kaddib dawladi cusbayid ee dalka iyo ismaamulkaba laga dhisay kaddib la qarshaystay in wax kaga qabto baahiyaha shacabka eek u qotaman horumarka iyo maamulka suuban hirgalintiisa. Mudane isqiyaas ayaa sheegay in tan iyo marki dawlada cusub ee ismaamulka lasoo dhisay culayska…

          Read More

            የድሬደዋ አስተዳደር የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በኮምቦልቻና በደሴ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የቁሳቁስ እና የምግብ ድጋፍ አደረገ

            በመድረኩ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ምክር ቤቱ ላደረገው ድጋፍ አመስግነው በአገር ላይ የመጣን አደጋ መከላከል የሁሉም ዜጋ የዜግነት ግዴታና ሃላፊነት መሆኑን አውስተዋል፡፡ እንደ ድሬደዋ አስተዳደር የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በጦርነቱ የተፈናቀሉ ወገኖችም ሆነ ለአገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በቀጣይም ይህ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በእስልምና ምክር ቤቱ የተደረጉ ድጋፎች…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደርን ወደ ተሻለ የእድገት ጎዳና ላይ ለማምጣት እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ ።

              ከአዲስ የመንግስት ምስረታ ጋር ተያይዞ በከተማችን ድሬዳዋ ላይ ያሉ እንቅስቃሴዎች ፣ በድሬዳዋ አስተዳደር ከሚከበረው 16 ተኛው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል ጋር ተያይዞ ያሉ እንቅስቃሴዎች እንዲሁም ከሀገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ጋር ተያይዞም በድሬዳዋ አስተዳደር ያሉ እንቅስቃሴዎችና መንግስት እያከናወናቸው ያሉትን ስራዎች አስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ።…

              Read More

                We will continue to support our Army, not less than what we have left Dire Dawa traffic police, Taxi Drivers and Landlords have raised more than two million birr to support the Defense Force.

                Speaking on the occasion, the Mayor of Dire Dawa Administration, Kedir Juhar, thanked the Taxi Drivers and their Owners for their exemplary support to the Defense Force. He said that in the effort of sweeping both Garbages and Terrorist Junta from Dire Dawa, all Residents, including you, should work hand in Glove in an inclusive…

                Read More

                  በአስተዳደሩ የሚገኙ የህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ማህበረሰቡን ባግባቡ እና በተገቢው መልኩ በማገልገል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር አሳሰቡ፡፡

                  ከንቲባ ከድር ጁሀር እንዲሁም በድሬደዋ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ድንገታዊ የስራ ላይ ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንደሁም የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ድንገት በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመገኘት የአገልግሎት አሰጣጡ ሚገኝበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ክቡር ከንቲባ ከድር በወቅቱ…

                  Read More

                    An example of Freedom for Africans and all Black People.

                    To break the spirit of victory and invincibility of Ethiopian Heroes; And to make Ethiopia a weak, fragmented and sovereign state; the terrorist TPLF and its Allies-the West have waged a clear War on Us. The entire people of Dire Dawa and the leadership of our Administration; we accept the call of our leader who…

                    Read More