ጥብቅ ማስጠንቀቅያ ለድሬዳዋ ነዋሪዎች በሙሉ

    በድሬዳዋ አስተዳደር ዴልታ በመባል የሚታወቀውና በዓለማችን ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለው የኮቪድ ዝርያ ፣ እንዲሁም ደንጊ ፣ ቺክንጉኒያ እና ወባ አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ተከስቷል ፡፡ ከዚህ ተደራራቢ ችግር ልንወጣ የምንችለው ማህበረሰባችን አሁን ያለንበትን ሁኔታ ተረድቶ እንደ አንድ ሆኖ የሚከተሉትን እርምጃዎች ሲወስድ ብቻ ነው ፡፡ እነሱም ፡- 1ኛ. ከቤታችን ውጪ ስንንቀሳቀስ የፊት ማስክ መልበስ ፣ አካላዊ እርቀታንን…

    Read More

      የዴንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በአስተዳደራችን መከሰቱን ተከትሎ ግብረ ሀይል ተቋቋመ

      የደንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በየዓመቱ ዝናብን ተከትሎ እንደሚከሰት የሚታወቅ በመሆኑ በዚህ ዓመትም 87 ናሙና ወደ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተልኮ 4 ሰዎች በደንጊ ትኩሳት በሽታ መያዛቸውን የሚያረጋግጥ የምርመራ ውጤት መገኘቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊወ/ሮ ለምለም በዛብህ ቀደም ብለው ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ የግብረሀይሉ ሰብሳቢ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ም/ክ ከንቲባ አቶ ሀርቢ…

      Read More

        ከገጠር የወጣቶች ሊግ ለተውጣጡ አባላትና አመራሮች በማህበራዊ ሚዲያ ምንነትና አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

        ስልጠናው በማህበራዊ ሚዲያ ዙሪያ ግንዛቤ እንዳስጨበጣቸው በስልጠናው ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች ገልፀዋል፡፡ በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመረጃ አካላትን ማብቃትና ማፍራት ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀውን ስልጠና የሰጡት የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል እንዳለ ናቸው፡፡ አቶ ሚካኤል በስልጠናው ስለ ማህበራዊ ሚዲያ ምንነት፣ጠቀሜታ እና ከማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የሚታዩ ክፍተቶችን በስልጠናው ዳሰዋል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያን ባለማወቅ የተሳሳተ መረጃ የሚሰጡ እንዳሉ ሁሉ ሆንብለው…

        Read More

          Various Resolutions were passed by the Dire Dawa Administration

          At an emergency meeting of the Dire Dawa Administration Cabinet, various resolutions were passed. Following the reorganization of the Dire Dawa Administration cabinet, it planned to implement new procedures and passed various resolutions at its emergency meeting on October 6-2021. Accordingly: 1. Recognizing the seriousness of the problem of the traffic congestion in Dire Dawa…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

            የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በአዲስ መዋቀሩን ተከትሎ አዲስ አሰራሮችን ለመዘርጋትና ለመተግበር አቅዶ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ ይቻለው ዘንድ መስከረም 26 ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫቸው እንደገለጹት 1. በከተማችን ድሬዳዋ ለሚስተዋለው የትራፊክ መጨናነቅና ከዚህም ጋር የተለያዩ ወንጀሎች…

            Read More

              Urgi Dire Diaspora Association provides Textbook support to 240 Students in Dire Dawa Administration

              Educational resources are being provided to Low-Income Students in the Dire Dawa Administration. In connection with this, the association, which was established as Urgi Dire Diaspora Association in various parts of the world, has provided Textbooks to 240 Low-income Students in Dire Dawa Administration. Speaking on the occasion, the Mayor of Dire Dawa, KedirJuhar, thanked…

              Read More

                Precautions should be taken on Dengue fever

                t has been suggested that Precautions should be taken to treat Dengue Fever in Dire Dawa Administration. The Dire Dawa Administration Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, told ENA that an outbreak of Dengue Fever has been reported every year and 87 samples have been sent to the Public Health Institute this year. W/ro Lemlem added…

                Read More

                  Precautions should be taken on Dengue fever

                  It has been suggested that Precautions should be taken to treat Dengue Fever in Dire Dawa Administration. The Dire Dawa Administration Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, told ENA that an outbreak of Dengue Fever has been reported every year and 87 samples have been sent to the Public Health Institute this year. W/ro Lemlem added…

                  Read More

                    የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረበለትን ዕጩዎች አጸደቀ በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡

                    በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡ 1. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር – አቶ ደመቀ መኮንን 2. የመከላከያ ሚኒስትር – ዶክተር አብርሃም በላይ 3. የግብርና ሚኒስትር – አቶ ዑመር ሑሴን 4. የኢንዱሰትሪ ሚኒስትር – አቶ መላኩ አለበል 5. የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር – አቶ ገብረመስቀል ጫላ 6. የማዕድን ሚኒስትር – ኢንጂነር ታከለ ኡማ 7….

                    Read More