ለ14ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢፌዲሪ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በነገው ዕለት ይከበራል።

    መስከረም 30፣2014 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ለብዙሃን መገናኛ በሰጡት መግለጫ መሰረት በአገር አቀፍ እና በአስተደዳሩ ለ14ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢፌዲሪ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በነገው ዕለት እንደሚከበር የተከበሩ ወ/ሮ ፈትያ አደን የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ገልጸዋል ። የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ለ14ኛ ጊዜ “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ” በሚል መሪ…

    Read More

      የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በገንደ ተስፋ ለገ-ኦዳ አካባቢ ለሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ያሰራቸውን ሶስት የቦኖ ውሀዎች አስመርቋል ።

      የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከሚያከናውናቸው የመማር ማስተማርና የምርምር ስራዎች ባሻገር በተለይም የነዋሪውን ህብረተሰብ ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የተለያዩ ማህበራዊ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በገንደ ተስፋ ለገ-ኦዳ አካባቢ ለሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች በእጅግ የሚያገለግሉና ከ 450 ሺህ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሶስት የቦኖ ውሀዎችን ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል ። በዚሁም የምረቃት ስነ-ስርአት ላይ…

      Read More

        Waxaa si diiran looga xusiyaa maalinta qaranka ee astaanta calanka ismaamulkani diri dhabe

        Masuuliyinta ismaamulka oo uu horkacaayo duqa ismaamula ayaa kasoo qayb galay xuskani oo lagu qabtay xerada xafiiska duqa ismaamulka. duqa ismaamulka oo qudbad ka jeediyay munaasubadani ayaa sheegay in wakhtigani la joogo uu dalkeenu ku jiro cadaadis uga imanaaya dawladaha shisheeye oo ay ku rabaan in ay ku wiiqaan qarannimada dalkeena iyago adeegsanaaya kooxo ku…

        Read More

          13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ ::

          በአለማችን በአፍሪካ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጲያን ጨምሮ የሰው ልጆችን ህይወት በመንጠቅ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው የትራፊክ አደጋ በአመት 1.3 ሚሊዮን የሚሆን የሰው ልጆች ህይወትን ይነጥቃል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም በሀገር አቀፍ ደረጃ የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ከጳግሜ እስከ ጳግሜ እንደርሳለን መርሀ-ግብር 13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በምድር ባቡር አደባባይ ላይ…

          Read More

            Maalinta astaanta calanka qaranka ayaa maalinta bari ee bishu tahay diqimti 1/2014 ti si heer qaran ah looga xusi doona dalka iyo ismaamulkaba.

            Sanadkani oo marki 14aad laxusayo maalintan ayaa waxaa halkudhag looga dhigay”WAKHTIGAN CUSUB QARANIMADEENA ANAGO ILAALINAYNA KOR HA UQAADNO CALANKEENA” ayaa maalinta biri si diiran munaasibado kala duwan lagu xusi doona. Af-hayeenka golaha wakiilada shacabka ismaamulka marwo fadxiya aadan ayaa warbaahinta u sheegtay in wakhtigan loobaahan yahay in kor looqaado qaranimada dalkeena oo la tacaalaya dhibaatooyinka…

            Read More

              በድሬዳዋ የተከሰተውን የችኩንጉኒያ፣ የወባና የደንጊን ትኩሳት በሽታ ለመከላከል የፅዳት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ።

              በዛሬው እለት ንጋት 12:00 ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር የችኩንጉኒያ፣ የወባና ደንጊን በሽታ ለመከላከል የፅዳት ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀርና አመራሮች እንዲሁም የድሬደዋ ነዋሪዋች በተገኙበት ተካሄዷል። በመረሀ ግብሩ የአስተዳደሩ ከንትባ አቶ ከድር ጆሀር ባስተላለፉት መልዕክት ይህ የፅዳት መረሀ ግብር በየሳምንቱ አመራሩ ወቶ ከማህበረሰቡ ጋር በማፅዳት ለህብረተሰቡ ምሳሌ ሆኖ ድሬደዋ ቀድሞ መጠሪያዋ የነበረውን ስሟን የመመለስ…

              Read More

                የዘመቻ ጥሪ

                የኮቪድ አደገኛ ዝርያ የሆነው የዴልታ ቫይረስ፣ የችኩጉኒያ፣ የደንጊ ና የወባ በሽታ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ የተነሳ ከፍተኛ የመከላከል ስራ መሰራት እንዳለበት በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ የሚመራ ግብረሃይል ገምግሞ አቅጣጫ አስቀምጧል:: በዚህም ሁሉም የአስተዳደሩ ነዋሪዎችና ሰራተኞች በየሳምንቱ የመኖሪያ አካባቢያችንን እና የመስራያ አካባቢያችንን በሚገባ ማፅዳት ይኖሮብናል:: በድሬዳዋ አዲሱ አስተዳደር ከተዋቀረበት ጊዜ ጀምሮ የአስተዳደሩ ከንቲባና ካቢኔአቸው የአስተዳደሩን ነዋሪዎች በማስተባበርና…

                Read More

                  በኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ተጠሪ ተቋማት በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካሞችን ቤት የምርቃት ስነ-ስርአት ተካሄደ።

                  በስነ -ስርአቱ ላይ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት የኢትዮጰያ ጠቅላይ ሚኒስተር ድንበር ተሻጋሪ የበጎ ስራውን የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ተቀብሎ በአስተዳደሩ ላደረጉት በጎ ተግባር በአስተዳደሩ ስም ምስጋናቸውን በማቅረብ በቀጣይ ከለመድነው የስራ ባህል በመውጣት በአዲሱ መንግስት አዲስ ምዕራፍ ተከትለን ለህብረተሰቡ የገባነውን ቃል ለመተግበር ቀንና ለሊት እንሰራለን ብለዋል። የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስተርና የድሬዳዋ አስተዳደር በጋራ በመሆን የአቅመ ደካሞች…

                  Read More

                    Of Eeggannoo Cimaa

                    Yeroo ammaa Bulchiinsa keenya Dirree Dhawaatti gosti dhibee vaayirasii koronaa Deltaa jedhamu kan miidhaa ol’aanaa sadarkaa addunyaa irraan ga’aa jiru dabalee, Daangii, Chikuguniyaa fi Busaan Bulchiinsa keenya Dirree Dhawaatti haala yaaddessaa waan mul’achaa jiraaniif Hawaasni Bulchiinsa keenyaa marti akka yaaddoo cimaa tokkootti hubachuun miidhaa Dhibeewan weeraraa kanneeniin ga’uu danda’u ittisuu fi to’achuuf Maloota ittisaa kanneen…

                    Read More