ኡርጂ ድሬ የዲያስፖራ ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ 240 ተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አደረጉ ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች ለትምህርት የሚሆኑ ግብአቶች ድጋፍ በመደረግ ላይ ይገኛል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም በተለያዩ የአለማችን ሀገራት የሚገኙና ኡርጂ ድሬ የዲያስፖራ ማህበር በሚል ስያሜ የተቋቋመው ይሄው ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ 240 ለሚሆኑ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አድርጓል ። በዚሁ የድብተር ድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

    Read More

      የዴንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በአስተዳደራችን መከሰቱና የጥንቃቄ እርምጃዎች መውሰድ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

      የደንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በየዓመቱ ዝናብን ተከትሎ እንደሚከሰት የሚታወቅ መሆኑንና በዚህ ዓመትም 87 ናሙና ወደ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተልኮ 4 ሰዎች በደንጊ ትኩሳት በሽታ መያዛቸውን የሚያረጋግጥ የምርመራ ውጤት መገኘቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ ኃላፊዋ አያይዘውም የዴንጊ ትኩሳት በሽታ በፍጥነት የሚተላለፍና እስከሞት የሚያደርስ በመሆኑ ህብረተሰቡና ፅዳትና ውበት…

      Read More

        #X/W/IDD Duqa ismaamulka mudane khadiir jawhar oo hogaaminaaya qaar ka mid ah masuuliyinta kuliyada farsamada gacanta ayaa booqday xabsiga dhaqan celinta ee federaalka.

        Duqa ayaa sook or meeray qaybaha uu ka kooban yahay xabsiga dhaqan celinta oo dadka kujira lagu siiyo xirfada farsamooyinka gaagaaban. Xaruunta ayaa leh qolal dadka danbiyada kala duwan laguso helay laguna xakumay sanado oo lasiiyo tababaro dhinacyada farsamada gacanta ah oo ay markay dhamaystaan wakhtigi lagu xakumay ay nafahooda iyo qoysaskoodaba ugu shaqayn karaan….

        Read More

          #Shir jaraa’id oo ku aadan go’aanadi kasoo baxay shirki ugu horeeyay ee ay yeeshan golaha kaabineedka ee ismaamulka oo uu bixiyay madaxa xafiiska war-faafinta iyo arrimaha dawlada ee IDD mudane isqiyaas taafase ayuu kaga war bixiyay go’aanka shirkaasi.

          Golaha kaabineedka ayaa maalinti shalay go’aamiyay dhul dhan 12 hektaar oo looga dhisaayo gawaadhida xamuulka ah ee wadooyinka magaaladda cidhiidhiga kuhaya goob lagu tala galay oo ay joogsadaan. Mashruucani dhismihisa ayaa waxaa misaaniyadisa laga helay wasaaradda gaadiidka iyo jidadka ee heer faderaal. Go’aanka kale ee uu golaha kaabineedku qaatay ayaa ah in mudo bil ah…

          Read More

            የውጭ ሀገራትን አኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ለመቀልበስ እንደተቋማችን በተሰማራንበት የሙያ መስክ ጠንክረን በፍፁም የአገልጋይነት መንፈስ ለሀገር እድገት እንሰራለን አሉ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ፡፡ የተቋሙ የማኑጅመንት አባላት እና ሰራተኞች የ”ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄን አካሂደዋል።

            በስነ-ስረአቱ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ሀገራችን በዓለም አደባባይ ያላትን ገጽታ ለማበለሻት በተጠና መልኩ እየተንቀሳሰቀሱ ያሉ ሃይሎችን መረጃ ሃሰት መሆኑን ለማሳወቅ ሁላችንም የሀገር ገጽታን እና ያለውን እውነታ በመሰል የንቅናቄ መርሀግብሮች እና የማህበራዊ ገፆችን በመጠቀም ለውጭ አለማት ማስገንዘብ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ ሌላው ደግሞ አሉ ወ/ሮ ሰአዳ…

            Read More

              መልዕክተ ድሬ 742

              በ3ኛ የሥራ ዘመን 49ኛ መደበኛ ጉባኤ የድሬዳዋ አስተዳደር ምሥረታ ተካሂዷል….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ  የድሬዳዋ አስተዳደር ምስረታመስከረም 19/2014ዓም ተካሂዷል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ተኛ የስራዘመን 1ኛ ዓመት 49ኛ ጉባኤው የተለያዩ ሹመቶችን ያፀደቀ ሲሆን በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ በመሆንወ/ሮ ፈቲያ አደን እና የአስተዳደሩ ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ በመሆን የተከበሩ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ሮባን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡-መልዕክተ ድሬ…

              Read More

                መልዕክተ ድሬ 741

                የኢትዮጵያን እውነት ለዓለም ለማሳወቅ ሁሉም ዜጋ የሀገሩ አምባሳደር በመሆን ሊሠራ ይገባል ተባለ በየደረጃው የሚገኙ የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች የተሳተፉበትና አሸባሪው የህወሀት ቡድን እያደረገ ያለውን ኢትዮጲያን የማፈራረስ ሴራ ለአለመአቀፍ ማህበረሰብ የማሳወቅ አላማ ያለው <<ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግስት>> መርሀ-ግብር በይፋ ተጀመረ።በመርሀ-ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የሆኑት አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ በተለይም አሸባሪው የህወሐት ቡድን…

                Read More

                  መልዕክተ ድሬ 723

                  የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፤ የመንግስት ሰራተኞች እና ነዋሪዎች የውጭ ሀገር መንግስታት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አወገዙ….ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ…7 2 3 ሰኞ – ግንቦት 16/2013 ዓ.ም

                  Read More

                    መልዕክተ ድሬ 722

                    የኢድ አልፈጢር በአል ሲከበር ድሆችን በመርዳት እና ፈጣሪ የሚወዳቸውን ተግባራት በመፈፀም ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ…ለበለጠ መረጃ ሊንኩን ይጫኑ..መልዕክተ ድሬ..7 2 2 ሰኞ – ግንቦት 9/2013 ዓ.ም

                    Read More