በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራችን ያለው አንድነት ተጠናክሮ ይቀጥል ዘንድ እንደሚሰሩ አስታወቁ ።
በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ 9 የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ያካሄዱ ሲሆን በተለይም በሀገራችን ኢትዮጵያ ላይ ተከስቶ ከነበረው ጦርነት በኋላ ፖለቲካ ፓርቲዎች መንግስትን በሚያግዙበትና በሚደግፉበት ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል ። በውይይቱ ላይም በከፍተኛ ባለሞያዎች የተጠና እንዲሁም በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሪነት የመንግስት ከፍተኛ አካላት ያፀደቁት ሰነድ ቀርቦ ውይይት የተካሄደ ሲሆን በከተማዋ ላይ የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች…


